በቅርቡ የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር በመሆን የተሾሙት ክብርት እናትዓለም መለስ በድሬዳዋ አስተዳደር የተገነባውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ማዕከልን ለመመረቅ ድሬዳዋ አስተዳደር ገቡ
ክብርት ሚኒስትሯ ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ፣ በካቢኔ አባላት እንዲሁም በአስተዳደሩ በየደረጃው በሚገኙ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ክብርት ሚኒስትሯ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የኮሚኒኬሽኑን ስራ በማዘመኑ ረገድ የሰራቸውን ስራዎችም ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል። ” መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ” በአንድ ጣራ ስር የተለያዩ የመንግስት አገልግሎቶችን…


