November 2025
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተመድ ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር ተወያዩ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቡድን 20 ጉባኤ ጎን ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ የባለብዙ ወገን ግንኙነታችንን ለማጠናከር ብሎም እንደ የአየር ንብረት ጥበቃ ሥራ፣ ሰላም እና ፀጥታ፣ ዘላቂ ልማት ያሉ የጋራ አለምአቀፋዊ ትኩረት በሚጠናከርበት መንገድ ላይ ያጠነጠነ እንደነበር ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)፥ ኢትዮጵያ የCOP32 አስተናጋጅ ሀገር እንደመሆኗ መጠን…
አንጋፋውን የኮኔል አካባቢ ታሪኩን በጠበቀ መልኩ በኮሪደር ልማት መልሶ በማልማት ምቹ እና ሳቢ የማድረግ ስራ በቀጣዮቹ ቀናት እንደሚጀመር ተገለፀ።
የኮኔል የኮሪደር ልማት ኮሚቴ በተዘጋጀው የአካባቢው ዲዛይን ዙሪያ ከነዋሪው ጋር ውይይት አካሄደ። የድሬዳዋ እምብርት እና የከተማዋ የዘመናዊነት መገለጫ የሆነው የኮኔል አካባቢ እድሜ ጠግብ እና በርካታ የንግድ ቤቶች ያሉበት በመሆን ይታወቃል ። በከተማው እየተተገበረ በሚገኘው የኮሪደር ልማት ኮኔልን ታሪካዊነቱን በጠበቀ መልኩ ለማልማት የሚያስችል ውይይት ከነዋሪው ጋር ተደርጓል። የቀበሌ 06 ሰፈር የኮሪደር ልማት ኮሚቴ ሰብሳቢ እና የወጣቶች…
Leenjiin Hojjatoota Balaa Tasaa Ibiddaaf kennamuu jalqabe ittifufeeti jira.
Leenjiftoota Ol’aanoo Biyya Faransaayiin kan Dhaabata Kaaksi EPiPiYuuIi jedhamu irraa dhufaniin Hojjatoota Qajeelcha Waliigala Poolisii Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Gaggeesotaa fi Miseensota Divizinii Ittisaa fi To’annoo Balaa Tasaa Ibiddaa, Hojjatoota Naannawa Daldala Bilisaa , akkasumaas Kan Naannoo Hararii fi Kan Naannoo Soomalee leenjiin hirmaachisu Kun leenjiin kennamuu jalqabe Kun kan ittifufe yoo ta’u guyyaa arraa leenjichi…
Waxaa halkisi kasi socda Tababar loogu talagalay shaqaalaha ka hortagga iyo xakamaynta khataarta dabka.
Wafti ka kooban khubaro sare oo ka socda Cask APPUY ee dalka Faransiiska ayaa booqday Waaxda Ka Hortagga iyo Xakamaynta Dab-damiska Dagdagga ah ee Booliska Diridhaba iyo Aagga Ganacsiga Xorta ah ee Diridhaba,waxayna Tababar ku saabsan ka hortagga iyo xakamaynta khataarta dabka dagdagga ah sii yeen shaqaalaha ka hortagga iyo xakamaynta dabka Tababarkan ayaa maanta…
የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ከአንድ ወገን ሳይወሰን የዓለምን ዋና ዋና ኢኮኖሚዎች አቅፏል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው G20 የመሪዎች ጉባዔ ዙሪያ ከተለያዩ የዓለም ኃያላን እና ቁልፍ ተቋማት መሪዎች ጋር ያደረጉት 15 ተከታታይ ስትራቴጂያዊ ውይይቶች፣ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያላትን ተፅዕኖና የልማት ቅስቀሳ ምን ያህል ከፍተኛ እንደሆነ በተጨባጭ ያሳያሉ። የውይይቶቹ ዋና ትኩረት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ሪፎርም ማጠናከር፣ የአረንጓዴ ልማት አጀንዳን ማስፈጸም እና ብዝኃ-አጋርነትን ማስፋት ላይ ያተኮረ…
ለድንገተኛ እሳት አደጋ መከላከል እና መቆጣጠር ሰራተኞች እየተሰጠ የሚገኘው ስልጠና ቀጥሏል
በሀገረ ፈረንሳይ ከሚገኝ ካስክ ኤፒፒዩአይ ከተሰኘ ድርጅት የመጣው የከፍተኛ ባለሞያዎች ልዑክ ለድሬዳዋ ፖሊስ ድንገተኛ የእሳት አደጋ መከላከል እና መቆጣጠር ዲቪዥን፣ ለድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጠና ባለሞያዎች እንዲሁም ከሀረሪ አና ከሶማሌ አጎራባች ክልል ለመጡ ለድንገተኛ እሳት አደጋ መከላከል እና መቆጣጠር ሰራተኞች ድንገተኛ እሳት አደጋ መከላከል እና መቆጣጠር ላይ እየሰጠ የሚገኘው ስልጠና ቀጥሏል፤ በዛሬው ዕለት ስልጠናው በድሬዳዋ ነፃ…
ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ እና ስዊፍት ትራንስፖርት በኤሌትሪክ ትራንስፖርት ዘርፍ ተሰማርተው መስራት የሚፈልጉ የድሬዳዋ ወጣቶችን ለማገዝ በጋራ እንደሚሰሩ አስታወቁ
በዛሬው ዕለት ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ እና ስዊፍት ትራንስፖርት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል። የድሬ ማይክሮ ፋይናንስ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተሾመ አበበ ስምምነቱ የፋይናንስ እጥረት ያለባቸው እና በትራንስፖርቱ ዘርፍ ተሰማርው መስራት የሚፈልጉ የድሬዳዋ ወጣቶች በድሬ ማይክሮ ፋይናንስ በመቆጠብ የብድር ምችችት በማድረግ የመኪና ባለቤት እንደሚሆኑ የሚያደርግ ስምምነት እንደሆነም ገልፀወዋል ። ከዚህ ቀደም ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ…
20ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በአስተዳደሩ በተለያዮ መርሃ ግብሮች በድምቀት ይከበራል”
የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፈቲያ አደን በዓሉ “ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሀሳብ እንደሚከበር ተገልጿል። የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፈቲያ አደን በዛሬው እለት ለሚዲያ አካላት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት የዘንድሮ የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ሲከበር ሀገራችን በብዙ ስኬቶች ውስጥ ሆና የምታከብረው መሆኑ ትልቅ ትርጉም የሚሰጠው መሆኑን…
ግባችን ሥራ መፍጠር፣ ዕድልን ማስፋት እና የሕዝባችንን አቅም የሚያንፀባርቅ ኢኮኖሚ መገንባት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በ5 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር በሰሜን ሸዋ ዞን ደብረ ብርሃን ከተማ የተገነባ ዘመናዊ የበቆሎ ማቀነባበሪያ እና የምግብ ማምረቻ ሥራ አስጀምረዋል። ብራውን ፉድስ የተሰኘው ዘመናዊ የበቆሎ ማቀነባበሪያ እና የምግብ ማምረቻ ከበቆሎ፤ ቦሎ፣ ሽምብራ እና ሌሎች እህሎች ቅይጥ ምግቦችን አዘጋጅቶ ለምግብ፣ ለመጠጥ እና ለእንሰሳት መኖ ኢንዱስትሪዎች የሚያቀርብ ነው። በሥራ ማስጀመሪያው ላይ ንግግር…


