Xisbiga Barwaaqo waa xisbi habeen iyo maalinba u taagan dardargelinta safarka barwaaqada, isaga oo si hufan uga faa’iidaysanaya kartida iyo kheyraadka dalkeenna.

Madasha 7aad ee Madasha Doorashada Qaranka iyo Horumarinta Calaamadaha Doorashada ayaa lagu qabtay degmooyinka 05, 06, 08 iyo 09 ee Dire Dhabe iyadoo halkudhig looga dhigay: “Itoobiya aan ka dhigno dal tusaale ku daysho mudan!” Madashaasi waxaa lagu adkeeyay in Xisbiga Barwaaqo uu yahay xisbi si joogto ah ugu heelan horumarinta dalka iyo xaqiijinta danaha…

Read More

Paartiin Badhaadhinaa Qabeenya uumamaa sirnaan Itti Fayyadamuun Imala Badhaadhinaa Saffisiisuuf Halkaniifi Guyyaa Hojjechaa jiraachuun Insame.

Bulchinsa Dirree Dhawaa Paartiin Badhaadhinaa mataduree”Itoophiyaa Gara Biyya Fekkeenyummaatti” jedhuun Aanaalee 05,06,07,08 fi 09 tii Waltajjii Maanifeestoofi Asxaa Filannoo Biyyoolessaa 7ffaa beeksisuu gaggeesse. Waltajjicharratti Paartiin Badhaadhinaa Qabeenya uumamaa sirnaan Itti Fayyadamuun Imala Badhaadhinaa Saffisiisuuf Halkaniifi Guyyaa Hojjechaa jiraachuun Insame. Miseensonni waltajjicharratti dubbisne tokko tokko yaada buuf kennaniin nadoon qamadii ida’amuun cimina, oomishtummaa gargaaramtummaarraa bahuu hiika…

Read More

ኢትዮጵያን የምግብ ቅርጫት የማድረግ ህልማችንን እናሳካለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሀዋሳ እና አካባቢው ያለውን የልማት እንቅስቃሴ በጎበኙበት ወቅት፤ በሁሉም መስክ የተቀናጀ ሥራ በመሥራት ኢትዮጵያን የምግብ ቅርጫት የማድረግ ህልማችንን እናሳካለን ሲሉ ገልጸዋል። ከሀዋሳ እስከ ሞጆ የተገነባው የፍጥነት መንገድ ለፍራፍሬ ምርት፣ ለቱሪስት ፍሰት እና ለኢንዱስትሪ ግብዓቶች ዝውውር ትልቅ ዕድል የፈጠረ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል። በመንገዱ ግራና ቀኝ ያለውን ለም መሬት በመጠቀም፣ አሁን…

Read More

ኢትዮጵያ ለቀጣናው ሰላም እና ብልጽግና ዋስትና የሚሆን ዘመናዊ ሠራዊት ገንብታለች – የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በልዩ ዘመቻዎች 65ኛ ዓመት በዓል ላይ ባደረጉት ንግግር፣ የኢትዮጵያ ዋነኛ ራዕይ ለትውልድ የሚሸጋገር ስትራቴጂያዊ ተቋም መገንባት መሆኑን ገልጸዋል። የኢትዮጵያ የልማት እሳቤ ውኃን እንደ ልማት እና ሕይወት ምንጭ ማየት መጀመሩን የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ይህ አስተሳሰብ በወታደራዊው ዘርፍም ሥር ነቀል ለውጥ ማምጣቱን አስረድተዋል። ቀደም ሲል በየብስ እና በተራራ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ “የሐዋሳን ብርሃን፣ የሕዝቡን ፍቅር እና ታሪካዊ ማንነቱን በቅዳሜ እና እሑድ እየመጣችሁ እንድትጋሩ፣ የእኛን ደስታ ተካፈሉ” ሲሉ ከሐዋሳ ግብዣ አቀረቡ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ65ኛው የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ የምሥረታ በዓል ላይ ባደረጉት ንግግር ስለ ሐዋሳ ሲገልጹ፣ “ሐዋሳ የኢትዮጵያ ሁነኛ ራዕዮች የሚበሠሩበት፣ ቄጤላ በውስጥ የሸሸግነውን፣ በቤት የመከርነውን፣ በዝማሬ የምንገልጽበት፣ ይህ ቦታ በተደጋጋሚ ያለምነውን የተናገርንበትን ስናሳካም በጋራ ድል ያበሰርንበት ቦታ ስለሆነ፤ ለመላው የሲዳማ ሕዝብ በተለይም ቄጤላን በውብ መንገድ ላቆዩልን አባቶች የከበረ ምስጋናዬን ላቀርብ እፈልጋለሁ” ብለዋል። የዛሬ አምስት ዓመት ገደማ…

Read More

የሰው ልጅ ጥረትና ብርታት ማንኛውንም በረሃ ወደ ገነትነት የመቀየር አቅም እንዳለው የብላቴ አካባቢ ለውጥ ትልቅ ማሳያ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የብላቴ አካባቢ ልማትን በጎበኙበት ወቅት እንደተናገሩት፣ ከሦስት ዓመት በፊት በረሃ የነበረው ስፍራ ዛሬ በዘመናዊ መስኖ ለምቶ የሙዝ፣ የአቮካዶ እና የሃብሃብ ምርቶች የሚገኙበት ጥቅጥቅ ያለ “ጫካ” መምሰሉ እጅግ የሚያስደንቅ ነው። በሲዳማ ክልል በ”ሌማት ትሩፋት” የተመዘገበው ውጤትም የዚሁ ስኬት አካል መሆኑን ጠቅሰው፣ የዶሮ ምርት ከጥቂት ሚሊዮኖች ተነስቶ ወደ 15 ሚሊዮን ማደጉ በምግብ ራሳችንን ለመቻል የምናደርገው…

Read More

ብልፅግና ፓርቲ ሀገራችን ያላትን እምቅ አቅም በመጠቀም የብልፅግና ጉዞዋን ለማፋጠን ቀን ከሌት እየተጋ ያለ ፓርቲ መሆኑ ተገለፀ

ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር! በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ አስተዳደር በወረዳ 05፣ 06፣ 08 እና 09 የብልፅግና ፓርቲ የ 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ማኒፌስቶ እና የምርጫ ምልክት ማስተዋወቂያ መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ ብልፅግና ፓርቲ ሀገራችን ያላትን እምቅ አቅም በመጠቀም የብልፅግና ጉዞዋን ለማፋጠን ቀን ከሌት እየተጋ ያለ ፓርቲ መሆኑ ተገልጿል። በመርሃ-ግብሩ ሲሳተፉ ያነጋገርናቸው የብልፅግና ፓርቲ አባላት “የስንዴ ነዶ” የመደመር፣…

Read More

ታሪክ ከማይዘነጋው የመለዮ ለባሽ የአዲስ ምሩቃን፣ በተለይም በርከት ያሉ ሴት አየር ወለዶች የተመረቁበትን በዓል በጋራ በሀዋሳ ከተማ ለማክበር በመገናኘታችን የተሰማኝን ታላቅ ደስታ ልገልጽላችሁ እወዳለሁ።

“የእኛ ተልዕኮ ራዕይ ያለው ለትውልድ የሚሻገር ሁነኛ ተቋም መፍጠር ነው። የእኛ ተልዕኮ ውጊያ የሚያስቀር፣ ውጊያ የሚጨርስ Elite Force መገንባት ነው። የእናንተ ተልዕኮ ኢትዮጵያን መገንባት፣ ኢትዮጵያን መጠበቅ፣ ኢትዮጵያን ማጽናት እና ኢትዮጵያን ማሸጋገር ነው።” ኢትዮጵያ በልጆቿ ላብ ትሰራለች፣ ኢትዮጵያ በልጆቿ አጥንት እና ደም ትጸናለች፤ ኢትዮጵያ አልተደፈረችም አትደፈርም፤ በክብር እና በነጻነት ለልጆቻችን የምናሸጋግራት ብቸኛዋ የአፍሪካ ፈርጥ ሆና ትቀጥላለች።…

Read More

“የኢትዮጵያ ሠራዊት የንድፈ ሐሳብ ሳይሆን የተግባር ኃይል መሆኑን በተግባር አሳይቷል” – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በ65ኛው የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ የምሥረታ በዓል ላይ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ ከውስጥ እና ከውጭ የተሰነዘሩባትን ዘመነኛ ጥቃቶች በብቃት መክታ ወደ ላቀ ከፍታ መሸጋገሯን ገልጸዋል። የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “እኛ ኢትዮጵያውያን የትልቅ ሕዝብ እና ሀገር ባለቤት ነን” በሚል ባስቀመጡት አቅጣጫ መሠረት መላው ሠራዊት…

Read More

የ44ኛ ዙር ንጋት ኮርስ የኮማንዶ ሰልጣኞች ተመረቁ

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በሀዋሳ ከተማ በደማቅ ወታደራዊ ሥነ-ሥርዓት እያከበረ ይገኛል። ዕዙ በዚህ በዓሉ ላይ የ44ኛ ዙር ንጋት ኮርስ የኮማንዶ ሰልጣኞችን አስመርቋል። በምርቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ፣ ለተመራቂዎቹ የቀይ መለዮ የመልበስ ፈቃድ የሰጡ ሲሆን፣ በስልጠናቸው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተመራቂዎችም መለዮ አልብሰዋል። የዕዙ…

Read More