በዘንድሮው የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራ 5 ሺህ 500 ሄክታር መሬት ላይ የተለያዩ የአፈር እና ውሀ ጥበቃ ስራዎች እንደሚሰራ ተገለፀ::

” የተቀናጀ የበጋ ወራት የተፋሰስ ልማት ለግብርና ሽግግር ስኬት ” በሚል መሪ ሀሳብ የ 2018 ዓ.ም የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ማስጀመሪያ መርሀ-ግብር በዛሬው እለት በአሰሊሶ ክላስተር ገንደሪጌ ገጠር ቀበሌ ተካሂዷል ። መርሀ -ግብሩ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር ባለፍት አመታት በተሰሩ የአፈር እና ውሀ ጥበቃ ስራዎች የተገኙ ውጤቶችን አጠናክሮ ለማስቀጠል በአስተዳደራችን በሁሉም የገጠር ቀበሌዎች…

Read More

የዛሬው ዕለት ኢትዮጵያ ወደ ብልጽግና ለምታደርገው ጉዞ አንድ እጥፋት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የዛሬው ዕለት ኢትዮጵያ ወደ ዘመናዊነት እና ብልጽግና ለምታደርገው ጉዞ አንድ እጥፋት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሥራን በይፋ ባስጀመሩበት ወቅት ነው፡፡ ኢትዮጵያ እምቅ አቅሟን እና ታላቅ ርዕይዋን የሚመጥን ሌላ ተጨማሪ ሜጋ ፕሮጀክት ጀምራለች። የቢሾፍቱ አለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በአፍሪካ ታሪክ ትልቁ የአየር ትራንስፖርት…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሥራን በይፋ አስጀመሩ::

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሥራን የመሠረት ድንጋይ በማስቀመጥ በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንኑ አስመልክቶ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት፣ “የኢትዮጵያን ፈጣን የአየር ትራንስፖርት ዕድገት እና እየሰፋ የመጣውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፍ ትሥሥር ዘላቂ ለማድረግ ወደ 25 ሚሊዮን የሚጠጉ መንገደኞችን በዓመት የማስተናገድ አቅሙ ላይ ከደረሰው ከአዲስ…

Read More

Ismaamulka Dire Dhabe wuxuu ka fuliyay shaqooyin dhiirigelin ah degmooyinka magaalooyinka iyo miyiga lixdii bilood ee la soo dhaafay arrimaha bulshada, dhaqaalaha iyo maamulka.

Madasha dib u eegista warbixinta waxqabadka ee sannad-maaliyadeedka 2018 ee hay’adaha dawladda hoose iyo qaybaha; madasha dib u eegista warbixinta waxqabadka degmooyinka magaalooyinka iyo miyiga ayaa lagu qabtay iyadoo uu goobjoog ka ahaa Ku-xigeenkaDuqa ahna madaxa xafiiska ganacsiga malgashiga iyo warshadah ee ismaamulka Dire Dhabe , mudane xarbi buux . Madashani, Khabiirka Sare ee Guddiga…

Read More

የግብርና ብድር አገልግሎት የገጠሩ ኢኮኖሚ ዘላቂ እድገት እንዲኖረው እንደሚያግዝ ተገለፀ::

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድሬዳዋ ዲስትሪክት ለአርሶ እና አርብቶ አደሩ የግብርና ብድር ለማቅረብ የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ከድሬዳዋ ግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ጋር ተፈራርሟል። በስነ-ስረአቱ ላይ የድሬደዋ ግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ሃላፊ አቶ ኑረዲን አብደላ እንደ አገር የግብርናውን ዘርፍ በቴክኖሎጂ በማላቅ የተሻለ ለማድረግ የፋይናንስ አቅርቦት ወሳኝ መሆኑ ገልፀዋል። እንደ ግብርና ቢሮ የአስተዳደሩ አርሶ አርብቶ አደር…

Read More

Dargaggoonni Hojii Ijaarsa Misoomaa fi Nageenyaa irratti Dammaqinaan Hirmaachuu akka qaban insane.

Bulchiinsa Dirree Dhawaa Waajjira Aanaa 08 tti waajjirri Goflaa Dargaggootaa Koomishinii DDargaggootaa fi Ispoortii waliin ta’uun Gaggeessonni Bulchiinsaa Nageenyaa eegsisuu fi Misooma Saffisiisuu irratti shoots gumaachaniif Sagantaa Beekamtii fi Galateefannaa gaggeefame. Akkasumaas Waltajjicha irratti Filannoo Biyyaalessaa 7ffaan kan Naga’aa, Dimokraatawaa fi Amanamtummaa akka qabaatuuf ga’ee Dargaggoonni gumaachan irratti leenjiin kennameera. Waltajjicha irratti Kantiibaan Bulchiinsa Dirree…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ሲካሄድ የቆየው የሰንካሳ(SUNCASA) ፕሮጀክት ዓለም-አቀፍ የልምድ ልውውጥ መድረክ ተጠናቀቀ::

ከደቡብ አፍሪካ ጁሀንስፐርግ፣ ከሩዋንዳ ኪጋሊ እንዲሁም ከኢንተርናሽናል ኢንስቲትዩት ፎር ሰስተነብል ዲቨሎፕመንት( international institute for Sustainable development) እና ወርልድ ሪሶርስ ኢንስቲትዩት WRI ( world resources institute) የተውጣጡ የስራ ኃላፊዎችና የመንግስት አካላት ልኡካን ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር ለአራት ተከታታይ ቀናት በሰንካሳ (SUNCASA) ፕሮጀክት በተሰሩ ስራዎች ላይ ሲያከናውን የቆየውን የልምድ ልውውጥጥ መድረክና ይፋዊ የስራ ጉብኝት በዛሬው እለት አጠናቀቀ። ልዑክ…

Read More

ብፁዓን አባቶች በድሬዳዋ አስተዳደር ለተደረገላቸው አቀባበል እና መስተንግዶ ምስጋናቸውን አቀረቡ ።

የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓልን ለማክበር የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ እንዲሁም የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሀፊ ብፅዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የሚመራ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ብፁዓን አባቶች ቡድን ድሬዳዋ መግባታቸው ይታወቃል ። ብፁዓን አባቶች በድሬዳዋ አስተዳደር በነበራቸው ቆይታ የአስተዳደሩ ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀርን ጨምሮ ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች ፣ የፖሊስ ኮሚሽን አመራሮች እና አባላቶች…

Read More

ጤና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር በመተባበር በዳሰነች ወረዳ በድሮን የታገዘ የክትባት ስርጭት በይፋ ጀመረ::

የጤና ሚኒስቴር ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢንሳ) ጋር በመተባበር፣ የማርበርግ ቫይረስ ስጋት ባለባቸው አካባቢዎች የህይወት አድን መድኃኒቶችንና ክትባቶችን በድሮን የማድረስ ስራ ዛሬ በይፋ ጀምሯል። ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የወረርሽኙን ስርጭት ለመግታትና ራቅ ያሉ አካባቢዎች የሚገኙ ዜጎችን ህይወት ለመታደግ በወሰደው የፈጣን ምላሽ እርምጃ፣ ዛሬ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዳሰነች ወረዳ በድሮን የታገዘ የክትባት ስርጭት በስኬት ተከናውኗል። የዳሰነች ወረዳ…

Read More