የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የቅዱስ ገብርኤል ንግስ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ምስጋና አቀረበ።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ በአመት ሁለት ጊዜ በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግስ ያለ አንዳች የፀጥታ ችግር የትራፊክ አደጋ በሰላም ተከብሮ መጠናቀቁ ተገልፁዋል ። በአሉ በሰላም ተከብሮ መጠነቀቁን አስመልክቶ የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ክቡር ኮሚሽነር አለሙ መግራ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። ኮሚሽነሩ በመግለጫቸው በዓሉ ፍጹም ሰላማዊ በሆነ መንገድ ተከብሮ እንዲያልፍ ለማስቻል የምስራቅ…


