የድሬዳዋ አስተዳደር ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ከኢትዮጵያ አርተፊሻል ኢንተለጀንስ ኢኒስቲትዮት ጋር በመተባበር በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ የአይሲቲ ባለሞያዎች ስልጠና እየተሰጠ ነው
አቶ ይታገሱ ደሳለኝ የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ምክትል ዋና ዳይሬክተር የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ስራን በማላቅ ረገድ ያለውን ፋይዳ ከግምት በማስገባት በንቃት ስልጠናውን ተከታትለው ለውጤት እንዲያበቁት አሳስበዋል። ኢንጂነር መሐዲ መሐመድ በበኩላቸው የኤ አይን የላቀ እና የተቀላጠፈ እምቅ አቅም ከተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ጋር በማቀናጀት ምርታማነትን እና የአገልግሎት እርካታን ለተገልጋይና ተደራሽ የማድረግ እድል ስለሚፈጥር ከዚሁ አንጻር በትኩረት ስልጠናውን መከታተል…


