የኢፌዴሪ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ የድሬ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ እና የኮሪደር ልማት ግንባታን ጎበኙ
#DGC ህዳር 15/2018 የኢፌዴሪ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ በድሬዳዋ አስተዳደር ተገንብቶ በቅርቡ ተመርቆ አገልግሎት እየሰጠ ያለው ድሬ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ እና የኮሪደር ልማቶችን ጎብኝተዋል ። ድሬ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ሙስናን ለመከላከልና ብልሹ አሰራሮችን ቀድሞ ከመቆጣጠር አንፃር በቴክኖሎጂ በታገዘ መልኩ የሚከወንና የስራ ባህልን የሚቀይር በመሆኑ በድሬዳዋ የተጀመረው ስራ ተጠናክሮ መቀጠል…


