በድሬዳዋ ከሚስተዋለው የአኗኗር ዘይቤ ጋር ተያይዞ የፕላስቲክ አጠቃቀምና ፣ የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ እና አወጋገድ ስርዓትን ለመቀየር በተለያዩ የመገናኛ ዘዴዎች ለማህበረሰቡ በቂ ግንዛቤ መፍጠር እንደሚገባ ተጠቆመ
የድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ ፣ የደንና የአየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን “ፅዱ ኢትዮጵያን እስከ ባህል” በሚል መሪ ሃሳብ በሀገር አቀፍ ደረጃ እንዲሁም በአስተዳደር ደረጃ ለሁለተኛ ዙር በመከናወን ላይ የሚገኘው የንቅናቄ ስራዎች ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰተዋል ። የድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ ፣ የደንና የአየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን ስራ አስኪያጅ አቶ አብዱ መሐመድ አባመጋል በስድስት ወራት ንቅናቄው በፕላስቲክ አወጋገድ ፣…


