የኢትዮጵያን ገፅታ የቀየረው የአዲስ አበባ የከፍታ ጉዞ
የብልፅግና ፓርቲ የ2018 ዓ.ም ዓመታዊ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና የአመራር አባላቱን አቅም የሚገነቡ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ስልጠና እየተሰጠ መሆኑ ይታወቃል። “በመደመር መንግሥት ዕይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሐሳብ በተሰጠው ስልጠና ላይ ከ2ሺህ በላይ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ። የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች ከስልጠናው በተጓዳኝ በመዲናዋ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል። የወንዝ ዳርቻ ልማትን ጨምሮ በከተማዋ…


