የአስተዳደሩ አስፈፃሚ አካላት የመንግስት ንብረት አያያዝና አጠቃቀም ላይ ይበልጥ መሻሻል እንዳለበት ተገለፀ።
በድሬዳዋ አስተዳደር የተቋማት ንብረት አያያዝ ዙሪያ የመስክ ጉብኝት ያካሄደው የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ግዢና ንብረት ማስወገድ አገልግከሎት ጽ/ቤት በቢሮ ኃላፊ በተመራ ልዑካን ቡድን የድሬደዋ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ምልከታውን ባካሄደበት ወቅት አገልግሎት የማይሰጡና ለአስተዳደሩ ገቢ ማስገንኘት ያለባቸው ንብረቶች ቀላልና ከባድ ክብደት ያላቸው የብረታ ብረት ቁሳቁሶች፣ ለኮሌጁ ቅጥር ጊቢ ንጣፍ ቀርበው የተከማቹ የንጣፍ ሸክላዎች እና በአያያዝ ክፍተት…


