ባለፉት 3 ወራት ብቻ ከ284 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቧል
የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በ2012 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ አመት ለመሰብሰብ ካቀደው 345 ሚሊየን 270 ሺህ ብር በላይ ገቢ ከ284 ሚሊየን ብር በላይ በማሰባሰብ የእቅዱን 82 በመቶ ማሳካቱን አስታውቋል፡፡ የባለስልጣኑ ዳይሬክተር አቶ ካሊድ መሀመድ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት ገቢው ካምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ24 በመቶ ብልጫ እንዳለው ነው የተናገሩት፡፡ ለእቅዱ መሳካት በበጀት አመቱ መግቢያ…


