የአካባቢን ንጽህና በመጠበቅ ወረርሽኝ እንድንከላከል ጥሪ ቀረበ  በቺኩን ጉንያ የተጠቁ ሠዎች ቁጥር ወደ 7ሺ 258 አሻቅቧል፡፡

    ባሳለፍነው ሳምንት ነሐሴ 15 2011 ዓ/ም ድረስ ብቻ በቺኩን ጉንያ ቫይረስ ተይዘው ወደ ሆስፒታል የመጡ ሰዎች ቁጥር 7 ሺ 258 መድረሱን የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ፉአድ ከድር አስታወቁ፡፡ ህብረተሰቡ የአካባቢውን ንፅህና በመጠበቅ ወረርሽኝን እንዲከላከል ጥሪ ቀርቧል፡፡      የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮና የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ በሰጡት የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ወረርሽኝ ለመከላከል የህዝቡ ርብርብ…

    Read More

      “መንግስት የህግ የበላይነትን ማስከበር ባለመቻሉ ችግሩ ተባብሷል” ዶ/ር ደራራ ሁቃ

      1 መቶ 3 ሄክታር መሬት ወደ መሬት ባንክ ገብቷል፡፡ 1 መቶ 20 ሺ ካሬ ቦታ ለመምህራን ተዘጋጅቷል፡፡      በተለያዩ የአስተዳደሩ አካባቢዎች ህገ ወጥ የመሬት ወረራዎች ለመበራከታቸው ምክንያት ከሆኑ መሠረታዊ ጉዳዮች አንዱ መንግስት የህግ የበላይነትን በአግባቡ ማስከበር ባለመቻሉ እንደሆነ የድሬዳዋ አስተዳደር መሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ኃላፊ የሆኑት ዶ/ር ደራራ ሁቃ ገለፁ፡፡ ኃላፊው ይህንን የተናገሩት ባሳለፍነው አመት…

      Read More

        ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የሪፈራል ሆስፒታሉን ሙሉ ለሙሉ ተረከበ

        ሆስፒታሉ በአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮችና ጥሪ በተደረገላቸው አካላት ተጎብኝቷል::      በግንባታው መዘግየት በርካታ አመታትን ያስቆጠረው የድሬዳዋ ሪፈራል ሆስፒታል የአስተዳደሩ ካቢኔ በጥር 15 ቀን 2010 ዓ/ም ተወያይቶ ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት ሙሉ ለሙሉ አሁን ባለበት ሁኔታ ለድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተላልፎ ተሰጥቷል፡፡      ባሳለፍነው ሳምንት በከንቲባ ፅ/ቤት በተደረገው የሪፈራል ሆስፒታሉ ርክክብ የመግባቢያ ሰነድ ፊርማ ስነ ስርዓት ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል…

        Read More

          Lafa Invastimatiif laatamee osoo misoomin ture waggoottan dheeraaf ture Heektaarri 103 deebifamuun ibsame

          Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Waggoottan baay’ee dura Invastimatiif laatamee osoo hin misoomin ture waggoottan dheeraaf kan ture Lafa Heektaarri 103 ga’u kan gara Baankii Lafaatti deebifamuun ibsame. Hooganaan Biiroo Bulchiinsa Misooma Lafaa fi Maanaajimantii Dr. Daraaraa Huuqaa Bulchiinsa Dirree Dhawaatti weerara lafaa kan Seeraan Alaa fi Abboottii Qabeenyaa kan Lafa Invastimatiif fudhatanii waggoottan baay’eef osooniifi hin…

          Read More

            Dhibeen chikunyiginiyaa ittisuu fi to’achuuf hojjatamaa jiraachuun ibsame

            Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Torban muraasaan asitti kan mudatee fi hawaasa lakkoofsa ol’aanaa kan miidhaa irraan ga’aa kan jiru balaa dhibee chikunyiginiyaa ittisuu fi to’achuuf Biiroo Eegumsa Fayyaa fi Dhaabileen Fayyaa kan Bulchiinsa Dirree Dhawaa tumsaa jiraachuu Hooganaan Biiroon Dhimma Komunikeeshinii Mootummaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Isqiyaas Taafasaa ibsan. Hooganaan Biiroo Eegumsa Fayyaa Dr. Fu’ad Kadiir…

            Read More

              wal-tajjiin marii Muka Jala geggeefamaati jirti

              wal-tajjiin marii kan Muka Jala jedhamuun moggaafamee kan Aadaa fi Duudhaawan Dirreen Dhawaa ittiin beekamtuu fi ittiiniis ibsamtu Ijoo eegsisanii itti-fufsiisuuf kan kaayyeefate wal-tajjiin marii Muka Jala geggeefamaati jirti wal-tajjiin marii kan Muka Jala jedhamuun moggaafame kana Biiroon Dhimma Komunikeeshinii Mootummaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Moodeelistii yaada kana Maddisiiste Moodeelisti Fatiyaa Mahamadii waliin kan qopheessan yoo…

              Read More

                በድሬዳዋ አስተዳደር የተከሰተውን የቺኩንጉንያ ወረርሽኝ ለመከላከል እየሰራ መሆኑን የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታወቀ

                በድሬዳዋ አስተዳደር ለመጀመሪያ ጊዜ የተከሰተውን የቺኩንጉንያ ወረርሽኝ ለመከላከል እየሰራ መሆኑን የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታውቋል። የጤና ቢሮው በዛሬው እለት በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው፥ ቺኩንጉንያ የተባለው የበሽታ ምልክት እስካሁን በ3 ሺህ 756 ሰዎች ላይ ተስተውሏል። ሆኖም ግን በሽታው ከወባ እና ከደንጌ ጋር ተመሳሳይነት ስላለው ሁሉም ታማሚዎች ቺኩንጉንያ በተባለው በሽታ ስለመያዛቸው ሙሉ በሙሉ እንዳልተረጋገጠም ነው ቢሮው ያስታወቀው። የድሬዳዋ አስተዳደር…

                Read More

                  በዘንድሮ የክረምት በጎፍቃድ ስራ የወጣቶች ተሳትፎና ተነሳሽነት ጨምሯል

                  በ2011 ዓ.ም የክረምት በጎፍቃድ አገልግሎት የወጣቶች ተሳትፎና ተነሳሽነት መጨመሩ ተገለፀ፡፡ በክረምት የዕረፍት ወቅት የተለያዩ የበጎፍቃድ አገልግሎቶችን ለመስጠት የህብረተሰቡን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ችግሮች ለመቀነስ ዓላማን አንግቦ እየተካሄደ ባለው የ2011 ዓ.ም የክረምት የበጎፍቃድ አገልግሎት በተለይ በትምህርት እና ስልጠና በጎፍቃድ ስራ የወጣቶች ተሳትፎና ተነሳሽነት መጨመሩ ታውቋል፡፡ እንደ አስተዳደር በርካታ ወጣቶች እየተሳተፉበት ያለው የክረምት በጎፍቃድ አገልግሎት ከተለያዩ የበጎፍቃድ ስራዎች…

                  Read More

                    የባከኑ የህዝብና የመንግስት ሃብቶችን ማስመለስና አጥፊዎችን ተጠያቂ ማድረግ ይገባል ተባለ

                    የባከኑ የመንግስትና የህዝብ ሃብቶችን ማስመለስና አጥፊዎችን በህግ ተጠያቂ ማድረግ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ መሰራት እንዳለበት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አባላት አሳሰቡ፡፡ ለገጠሩ ህዝብ ፍትህን ተደራሽ የማድረግ ሥራም ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ነው የተገለፀው፡፡ የአስተዳደሩ ምክር ቤት 42ተኛ ዓመታዊ መደበኛ ጉባኤ በአስተዳደሩ የዋና ኦዲተር ጽ/ቤት፤ የምክር ቤቱ ጽ/ቤት፤ የብዙኃን መገናኛ ኤጀንሲ፣ በአስተዳደሩ የመጀመሪያ ደረጃና ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶች…

                    Read More

                      የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ለአዲሱ በጀት ዓመት ከ2.8 ቢሊዮን ብር በላይ አጸደቀ

                      የአስተዳደሩ ምክር ቤት ዓመታዊ ጉባኤ ከ2 ቢሊዮን 8 ሚሊዮን ብር በላይ ዓመታዊ በጀት በማጽደቅ እና ወ/ሮ ከሪማ አሊን የሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ በማድረግ ተጠናቅቋል፡፡ የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ የሥራ አጥነትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራም የድሬዳዋ አስተዳደር አስታውቋል፡፡ ለሁለት ቀናት የተካሄደው 2ተኛ የሥራ ዘመን 42ኛው የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ዓመታዊ ጉባኤ ሲጠናቀቅ የድሬዳዋ…

                      Read More