በ2013 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የፕሮጄክቶች አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ::

    የድሬ ዳዋ በ2013 በጀት ዓመት ነባር ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ ከፍተኛ ትኩረት አስተዳደሩ በመደበኛ ካፒታል የፕሮጀክት (አንድ ቢሊዮን አምስት መቶ ሚሊዮን ብር ) ፣ ከሌሎች ድጋፎች የተገኘ ( ሰባት መቶ ሚሊዮን ብር) እና ለቤቶች ልማት (አንድ ቢሊዮን ብር ) በድምሩ (ሶስት ቢሊዮን ሁለት መቶ ሚሊዮን ብር ) የመደበ ሲሆን በዝግጅት ምዕራፍ ወይንም የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የፕሮጀክቶቹን አፈፃፀም…

    Read More

      ሴቶች በኢኮኖሚ በማህበራዊ ፖለቲካዊና መስኮች እኩል ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠር እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡

      የሴቶችና ህጻናት ቢሮ የአስር ዓመት መሪ እቅድና የ2012 ዓ/ም የቢሮው የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት በቢሮው የህዝብ ክንፍ የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡ በውይይት መደረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሴቶችና ህጻናት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ከሪማ አሊ እንደተናገሩት ሴቶች በኢኮኖሚ በማህበራዊ ፖለቲካዊና መስኮች እኩል ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር እንዲሁም የህጻናት መብትና ደህንነት እንዲጠበቅ የሚመለከታቸው አከላትን የማስተባበር የሴቶችና ህጻናት…

      Read More