የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ለሁለንተናዊ ብልፅግና በሚል የመሪ ቃል በአሰሊሶ ክላስተር ቦረን ቀበሌ 8ተኛው የተፋሰስ ልማት በታቀደው ቅዱ መሰረት በከፍተኛ የህብረተሰብ ተሳትፎ እየተከናወነ ይገኛል።

    በአሰሊሶ ክላስተር ቦረን ቀበሌ እየተከናወነ ያለው የበጋ ወራት የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ከተያዘው ጊዜ በፊት ማጠናቀቅ እንደሚችል ተሳታፊዎች ገልፀዋል ። በዚህ መሰረት በቀበሌው ይከናወናሉ ተብሎ የታቀዱ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራዎች እንዲሁም የማሳ ውስጥ የእርሻ ስራዎች በተለመው መንገድ በከፍተኛ የህብረተሰብ ተሳትፎ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች በካተተ መልኩ በስፋት እየተከናወነ ይገኛል።

    Read More

      በሀገራችን ብሎም በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች መሳካት የግብር ከፋዩ ሚና የጎላ መሆኑ ተገለፀ ።

      የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ከከተማ አስተዳደሩ ጋር በጋራ በመሆን የሀገራችን ኢትዮጲያ ዋና ከተማ በሆነችው አዲስ አበባ ላይ ተገንብተው ለህዝብ ክፍት የሆኑ ትላልቅ የልማት ፕሮጀክቶች ጉብኝት ተደርጎባቸዋል ። በጉብኝቱ ላይም ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች ፣ ፣ የግብርና የታክስ አምባሳደሮች ፣ ባለድርሻ አካላት ፣ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ፣ የሀይማኖት አባቶች ፣ የሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ተሳታፊ ሆነዋል…

      Read More