ሁሉን አካታች በዕውቀት ላይ የተመሰረተ ሀገራዊ ውይይት በስነ-ፆታ ዕኩልነትና የሴቶች ተሳትፎ በኢትዮጲያ ፖለቲካ በሚል ሪዕስ በድሬዳዋ ራስ ሆቴል እየተካሄደ ነው።

    በውይይቱ ከሶስት አጎራባች ክልሎች ማለትም ኦሮሚያ፣ ሐረሪ፣ ሶማሌ ክልልና ከድሬዳዋ አስተዳር የተውጣጡ ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት እየተሳተፉ ነው።

    Read More