ሁሉን አካታች በዕውቀት ላይ የተመሰረተ ሀገራዊ ውይይት በስነ-ፆታ ዕኩልነትና የሴቶች ተሳትፎ በኢትዮጲያ ፖለቲካ በሚል ሪዕስ በድሬዳዋ ራስ ሆቴል እየተካሄደ ነው። 5 years ago5 years ago01 mins በውይይቱ ከሶስት አጎራባች ክልሎች ማለትም ኦሮሚያ፣ ሐረሪ፣ ሶማሌ ክልልና ከድሬዳዋ አስተዳር የተውጣጡ ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት እየተሳተፉ ነው። Read More