መልዕክተ ድሬ 710
የአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍን ውጤታማ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክርቤት አፈጉባኤ ክብርት ወሮ ፈጡም ሙስጠፋ እንደተናገሩት የውይይት መድረኩ በድሬዳዋ ከተማ መካሄዱ ከተማእን የቀድሞ የኢንዱስትሪ ማዕከልነቷን ለመመለስ እየሰራን ያለውን ስራ በእጅጉ ያግዛል፣ ለስኬቱ የምስራቅ አጎራባች ክልሎች ጎጎናችን ሎሆኑ ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡….ለበለጠ መረጃ ሊንኩን ጨጫኑ …..መልዕክተ…


