13 ተኛው የእግረኞችና የብስክሌተኞች ቀን በድሬዳዋ አስተዳደር ተካሄደ ::
በአለማችን በአፍሪካ እንዲሁም ሀገራችን ኢትዮጲያን ጨምሮ የሰው ልጆችን ህይወት በመንጠቅ ቀዳሚውን ስፍራ የሚይዘው የትራፊክ አደጋ በአመት 1.3 ሚሊዮን የሚሆን የሰው ልጆች ህይወትን ይነጥቃል ። ከዚህ ጋር ተያይዞም በሀገር አቀፍ ደረጃ የትራፊክ አደጋን ለመከላከል የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አዘጋጅነት ከጳግሜ እስከ ጳግሜ እንደርሳለን መርሀ-ግብር 13 ተኛው የእግረኞችና የብስክሌተኞች ቀን በምድር ባቡር አደባባይ ላይ…


