በድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችን ተጠቃሚ ያደረገ የስራ እድል ምችችት መደረጉ ተገለፀ ።
ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ እድገት የስራ እድል ፈጠራ አይነተኛ አስተዋፆ እንደሚመጣ የሚታመን ሲሆን ከዚሁ ጋር ተያይዞም በድሬዳዋ አስተዳደር ከተካሄደው አዲስ የመንግስት ምስረታ ጋር ተያይዞ ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራባቸው ካሉ ስራዎች አንዱ የስራ እድል ፈጠራ ነው ። በተለይም በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ ወጣቶች ጊዜያዊም ሆነ ቋሚ የሆነ የስራ እድልን በማመቻቸት ወደ ስራ ይገቡ ዘንድ የድሬዳዋ አስተዳደር ቴክኒክ ሞያና…


