16ኛው ሳምንታዊ የጽዳት ዘመቻ ዛሬ ተካሄደ። 4 years ago4 years ago01 mins 16ኛው ሳምንት የጽዳት ዘመቻ የጥምቀት በዓልን ምክንያት በማድረግ የበዓሉ ማክበሪያ ቦታዎች የአስተዳደሩ ም/ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ እና ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም ሌሎች አመራሮች በተገኙበት የጽዳት ዘመቻው ተካሂዷል። በቀጣይ ሳምንትም የበዓሉ ቦታዎች በድጋሜ የሚጸዳ ይሆናል። Post navigation Previous: Scegli I Tuoi Monitor Giochi Slot winorama truffa Preferiti Di nuovo Gioca A sbafoNext: የፍቅር እና የሰላም ከተማ ድሬዳዋ የጠ/ሚኒስትሩን ጥሪ ተቀበለው የሚመጡ ዲያስፖራዎች አቀባበል በድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ # እንኳንበደህና መጣችሁ # welcome to diredawa # city of peace and love
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom1 week ago7 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago7 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago7 days ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago7 days ago 0