16ኛው ሳምንታዊ የጽዳት ዘመቻ ዛሬ ተካሄደ።

    16ኛው ሳምንት የጽዳት ዘመቻ የጥምቀት በዓልን ምክንያት በማድረግ የበዓሉ ማክበሪያ ቦታዎች የአስተዳደሩ ም/ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ እና ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም ሌሎች አመራሮች በተገኙበት የጽዳት ዘመቻው ተካሂዷል።
    በቀጣይ ሳምንትም የበዓሉ ቦታዎች በድጋሜ የሚጸዳ ይሆናል።