Kaayizanii raawwachuun Naannawa Hojii Mijataa waan nuuf Uumuuf Tajaajila Kenniinu Fooyyessuuf nu dandeesiseeraa jedhan.

Biiroon daldala, industirii fi invastimantii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Yuunivarsitii Dirree Dhawaa waliin ta’uun fooramii kaayizanii waggaa qophaawe irratti qaamoleen ga’ee hirmaatan yaada laataniin Akka jedhanitti Kaayizanii raawwachuun Naannawa Hojii Mijataa waan nuuf Uumuuf Tajaajila Kenniinu Fooyyessuuf nu dandeesiseeraa jedhan. Waltajjii marii kanarratti Ergaa baga nagayaan dhuftanii kan dabarsan daarektarri insitiyuutii teeknooloojii Yuunivarsitii Dirree Dhawaa obbo…

Read More

waxaa la sheegaa in warshadah raacitaanka falsafada Kaysanka ee habka dhismaha qaranka ay keeni doonto natiijada la rabo.

Waxaa la qabtay barnaamijka daahfurka madal hirgelinta Kaysanka ee ugu horreysay. Madasha dood cilmiyeedkan ayaa waxaa si wada jir ah u soo qaban qaabiyay Maamulka Ganacsiga Warshadaha iyo Maalgashiga iyo Jaamacada dir dhabe . waxaana ka soo qeyb mudane Cabdi Mukhtaar oo ah Ku Xigeenka Xafiiska Ganacsiga, Warshadaha iyo Maalgashiga ee ismaamulka dir dhabe ayaa…

Read More

የካይዘን ፍልስፍናን ለኢንደስትሪ መር ኢኮኖሚ ግንባታ የሚኖረው ሚና የጎላ መሆኑ ተገለፀ::

በድሬደዋ ካይዘን ኢንስቲትውዊትና በድሬዳዋ ዩንቨርሲቲ የመጀመሪያው የካይዘን ትግበራ ፎረም ተካሂዷል። ከኢንዱስትሪና ቴክኖሎጂ ጋር ግንኙነት ያላቸው ባለድርሻ አካላት ተሳትፈውበታል። መድረኩን የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ምክትል ሀላፊ አቶ አብዲ ሙክታር ኢንዱስትሪን በሚፈለገው ልክ በጥራትና በምርታማነት ለማስቀጠል ባለ ድርሻ አካላት ተቀናጅቶ መስራት እንዳለባቸው ገልፀዋል። ከባለድርሻ አካላቶች መካከል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አንዱ ሲሆን የተማረ የሰው ሀይል በማፍራት…

Read More

የአርቲስት መሃዲ ሼካ <<ቶኩማ>> የተሰኘው 14ተኛ አልበም ተመረቀ።

በመረዋ ድምፁ እና ገዥ በሆነው የመድረክ አያያዙ፤ የብዙዎችን ቀልብ መሳብ የቻለው ስለ ኦሮሞ ጥበብ እና ባህል በሙዚቃዎቹ ያስተዋወቀው አርቲስት መሃዲ ሼካ በዛሬው እለት 14ተኛ አልበሙን በድሬዳዋ አስተዳደር አስመረቀ:: ከዚህ ቀደም 13 አልበሞችን ለአድናቂዎቹ ያበረከተውና በተለይም <<መንኢ አባ ገዳ>> በሚለው ዘፈኑ በብዙዎች ዘንድ የሚታውቀው አርቲስት መሃዲ ሼካ <<ቶኩማ>> የተሰኘው 14ተኛ አልበሙን ወዳጅ ዘመዶቹ፣ የሙያ አጋሮቹ፣ እንዲሁም…

Read More

Artiisti Mahadii Sheekaa Albama isaa 14 “Tokkullpmmaa” jedhu Dirree Dhawaatti eebifame.

Artiisti Gameessa, Hayyuu fi Qabsaawaan Artiisti Mahadii Sheekaa “Tokkummaan” Dirree Dhawaatti haala miidhagaa fi hawwatala ta’een eebbifame. Sirna eebbaa kana irratti Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamaa Obbo Kadiir Juhaar Akka jedhanitti Weellisaa Mahaadii Sheekaa Waggoota darban Artiistoota Weelluun qabsaawaa Turan keessaa tokko jedhanii ammaas Albama Albama Mata duree “TOKKUMMAA” jedhuun eebbisiise kun kan haala yeroo…

Read More

የ3 መቶ ሺህ ብር ድጋፍ – ለአሸዋ የእሳት አደጋ ተጎጂዎች ተደረገ::

የድሬደዋ ወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት 38ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ምክንያት በማድረግ ሰኔ 25/2016 ዓ.ም በድሬዳዋ አስተዳደር አሸዋ የገበያ ስፍራ በተከሰተው የእሳት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች መልሶ መቋቋሚያ የሚውል 3 መቶ ሺህ ብር የገንዘብ ድጋፍ አበረከተ። የድሬደዋ ወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት ከዚህ ቀደም በተለያዬ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች በተለያዬ ጊዚያትም ከአስተዳደሩ ጉን በመቆም የተለያዬ ድጋፎችን ያበረከተ ሲሆን፤ መደበኛ…

Read More

በዘላቂ የልማት ግብ ላይ ትኩረት ያደረገ የወጣቶች የንቅናቄ መድረክ በድሬዳዋ ሊካሄድ ነዉ::

ወጣቶችን በዘላቂ ሰላም እና በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ተሳትፎቸውን ለማሳደግ እና ለማጠናከር የሚያስችል የድሬ ወጣቶች ፎረም መድረክ ሊካሄድ መሆኑን የድሬዳዋ ወጣቶች ምክር ቤት፣የስካውት ካውንስል እና የከፍታ ወጣቶች ጥምረት ጋር በጋራ በመሆን በዛሬው እለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶች በዘላቂ የልማት ግቦች ዙሪያ ግንዛቤ በመፍጠር አለም አቀፍ እሳቤ እንዲኖራቸው ከማስቻል ባለፈ የመፍትሄ አካል በመሆን…

Read More

በሀገሪቱ እየተመዘገቡ ያሉ የልማት ግቦች የኢትዮጵያን ከፍታ የሚያበስሩ ናቸው” የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር።

ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር ይህን ያሉት በትላንትናው እለት ከሰዓት በኋላ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ አስተዳደር ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ጋር ውይይት ባደረጉበት ወቅት ነዉ ። በውይይቱም በክቡር ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር ዓብይ አህመድ እና በሳቸው አመራር ሰጪነት የሚመራው የለውጥ ሀይል የሀገሪቱን ሁለንተናዊ ብልጽግና ከማረጋገጥ አንጻር ያስቀመጧቸውን ግቦች በተጨባጭ ተግባራዊ እየሆኑ ና የኢትዮጵያን ከፍታ የሚያበስሩ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት እና ተጠሪ ተቋማት ፀረ-ሙስና ቀንን ምክንያት በማድረግ ውይይት አካሄዱ::

የውይይት መድረኩን በንግግር የከፈቱት የከንቲባ ጽ/ቤት ኃላፊ እና የካቢኔ ጉዳዮች ኃላፊ አቶ ገበየሁ ጥላሁን ባስተላለፉት መልዕክት ሙስና የአስተዳደር ስርዓትን የሚሸረሽር፣ የህዝብ አመኔታን የሚንድ እና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገትን የሚያደናቅፍ መሆኑን አንስተዋል፡፡ 21ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ=ሙስና ቀን ‘”ከወጣቶች ጋር በመተባበር ሙስናን መከላከል፤ የነገን ስብዕና ለመቅረጽ“ በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ ሲሆን መሪ ቃሉ ለበዓሉ የተመረጠበት ምክንያት ሙስና ያለልዩነት…

Read More

Milkaa’ina Konfiraansii Naga’aa kan Dirree Dhawaa irratti Dargaggootaa waliin Mariin gaggeefame.

Dargaggoota Dirree Dhawaa kanneen Hordoftoota Amantaa gara garaa irraa walitti babahan kan Keessummeess Konfiraansii Naga’aa kan jalqabaa Dirree Dhawaatti gaggeefamu irratti Qindeessummaan hirmaatanii waliin Mariin gaggeefame. Gamtaan Dhaabilee Amantaa Dirree Dhawaa Gamtaa Dhaabilee Amantaa Itoophiyaa waliin ta’uun Koonfiransii Naga’aa kan jalqabaa Dirree Dhawaatti ilaalchisuun Hordoftoota Amantaa gara garaa irraa walitti babahanii waliin haala milkaa’ina Konfiraansii…

Read More