ከአንድ ሚሊዮን በላይ ቱሪስቶች ኢትዮጵያን ጉብኝተዋል፦ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ
በሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ- ሥርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ባለፈው በጀት ዓመት የአገልግሎቱ ዘርፍ 7 ነጥብ 9 በመቶ ዕድገት ማስመዝገቡን ገልጸዋል፡፡ በአገልግሎት ዘርፍ የሚመደበው ቱሪዝም የብዝኃ ዕድገት አመራር አንዱ ቁልፍ ዘርፍ እንደሆነ የገለጹት ፕሬዚዳንት ታዬ በዚህም መሰረት ከአንድ ሚሊዮን አንድ መቶ ሃምሳ ሺህ በላይ…


