Baratoonni Leenjii Ogummaa fi Teknikaan leenjifaman 671 eebbifaman

# DGC 9/2017 Onkololeessa Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Koollejjiin Poolii Teknika Dirree Dhawaa fi Koollejjiin Poolii Teknika Itiyoo-Xaaliyaan Baratoota Ogummaa gara garaan leenjisaa turan 671 ebbisiisan. Sagantaa kana irratti eebbifamtootaa fi maatii eebbifamtootaan ergaa baga geessanii fi baga gammadanii kan dabarsan Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar Kallattii fuula duraa kan dhaamaniin eebbi arraa…

Read More

#ዜና “የዛሬ ተመራቂዎች ከስልጠናው ካገኛችሁት እውቀት በተጨማሪ ራሳችሁን በቴክኖሎጂ በማሳደግ ማህበረሰቡን ማገልገል ይጠበቅባቹሀል”

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የድሬዳዋ አስተዳደር የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ እና የድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በጋራ በመሆን በተለያዩ መስኮች ያሰለጠኗቸውን 681 ሰልጣኞች በዛሬው ዕለት በድምቀት አስመርቀዋል:: በምርቃት ስነ-ስርአቱ ላይም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በመገኘት ለተመራቂዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክታቸውን በማስተላለፍ በሰልጠና ቆይታችሁ ካገኛችሁት እውቀት በተጨማሪ በየጊዜ እራሳችሁን በቴክኖሎጂዎች በማበልፀግ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚኒስትሮች ምክር ቤትን የ100 ቀን የአፈፃፀም ግምገማ አስጀመሩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚኒስትሮች ምክር ቤትን በመሰብሰብ የማክሮ ኢኮኖሚ እድገት እና ቁልፍ የክዋኔ መስፈሪያዎች የቀረቡበትን የካቢኔ የ100 ቀን የአፈፃፀም ግምገማ አስጀምረዋል። ግምገማው ዓለም አቀፋዊ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዝንባሌዎችንና ፍኖቶችን በመፈተሽ በኢትዮጵያ ላይ የሚኖራቸውን ተፅዕኖ ተመልክቷል። 8.45 በመቶ በተተነበየው የመጪው ዓመት እድገት የለውጡ አበረታች ውጤቶች አካታች እና ዘላቂ የኢኮኖሚ እድገትን የሚያሳዩ፣ የጨመረ የመንግሥት ገቢ…

Read More

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በሩብ ዓመቱ የተሻለ የኢኮኖሚ አፈጻጸም እንዲመዘገብ ማድረጉ ተገለጸ

የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው የ100 ቀናት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት መካሄድ ጀምሯል። የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፤ በተያዘው በጀት ዓመት የ8 ነጥብ 4 በመቶ እድገት የማስመዝገብ ውጥን መያዙን ተናግረዋል፡፡ በ2017 የመጀመሪያው 100 ቀናት ተግባራዊ የተደረገው የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የተሻለ የኢኮኖሚ አፈጻጸም እንዲመዘገብ ማድረጉም ነው የተገለጸው፡፡ ይህም የተቀመጠው እድገት እንደሚመዘገብ…

Read More

#ዜና | ” ከስልጠናው ያገኘውን እውቀት ወደ መሬት በማውረድ ማህበረሰባችንን እና ሀገራችንን በይበልጥ ከፍ ባለ ደረጃ በማገልገል የብልፅግና ጉዞአችንን አናፋጥናለን ” የብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ ዙር የአቅም ግንባታ ሰልጣኝ አመራሮች።

በድሬዳዋ አስተዳደር “የህልም ጉልበት፤ ለእምርታዊ እድገት” በሚል መሪ ሀሳብ ለ 10 ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው ሁለተኛ ዙር የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በዛሬው እለት ተጠናቅቋል። የስልጠናውን መጠናቀቅ አስመልክቶም ሀሳባቸውን ለድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮምኒኬሽን ያካፈሉ ሰልጣኝ አመራሮች በተጨባጭ ሀገራችንን ለማሳደግና የብልፅግና ጉዟችንን ለማሳካት ስልጠናው ከፍተኛ አስተዋፆ እንዳላው በመግለፅ በሁሉም ዘርፎች የተጀመሩ የሪፎርም ስራዎችንንም አጠናክረን ለማስቀጠል…

Read More

wareegi labaad ee tabbabarka awood kobcinta ee u socda masuuliyinta ismaamalka dir dhabe ee xisbiga barwaaqo ayaa la soo gaba gabeeyay.

Tabbabarkani oo soo socday mudo toban maalmood aha ayaa lagu soo gaba gabeeyay manta si wanaagsan oo ay tilmaameen masuuliyintu in ay u diyaar garoobeen hawlaha hor yaale iyago aqoontay ka heleen tabbabarkani ku kabi doona shaqooyinkooda. Masuuliyinti uu tabbabarkani u soo xidhmay ayaa sido kale ka qayb galay barnaamij dhiig bixin ah oo lagu…

Read More

#Warka| waxaa lasoo gaba gabeeyay tababarkiwareegi labaad ee awood kobcinta ee u socda masuuliyinta ismaamalka dir dhabe ee xisbiga barwaaqo laantiisani dir dhaba.

Tababarkani oo soo socday mudadi tabanki maalmood ee lasoo dhaafay ayaa uu halku dhagisu yahay “Tamarta riyadu waa kobaca dhabta ah” waxayna ku soo qaateen mawduucyo kala duwan oo taabanaya arrimaha siyaasadda, dhaqaalaha iyo waliba arrimaha bulshada. Dhamaadki tobobarkani ayaa waxaa soo xidhay duqa ismaamulka dir dhaba mudane khadiir jawhar wuxuna masuuliyinti uu tobabarkani u…

Read More

Oduu | Leenjiin “Humna Abjuu Guddina Qabatamaaf” mata-dureen Gaggeessota Bulchiinsaaf kennamaa ture xumurame.

Bulchiinsa Dirree Dhawaatti leenjiin Gaggeessota sadarkaa gara garaaf 300 oliif dhimmoota hawaas-diinagdee fi siyaasaa irratti kennamaa ture xumurameera. Sagantaa goolabbii Leenjii “Humna Abjuu Guddina Qabatamaaf” Xumura leenjii kanaa irratti kallattii hojiiwwan fuula duraa kan kennan Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar akka ibsanitti Biyya teenya Itoophiyaa gara badhaadhinaatti ceesisuuf gaggeessaan dirqama dachaa of…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዪኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ እና የድሬዳዋ አስተዳደር ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች በጋራ በመሆን በደም እጥረት ምክንያት የሚከሰተውን ሞት ለመቀነስ እንዲቻል በዛሬው እለት የደም ልገሳ መርሀ ግብር አካሄዱ::

በመርሀ-ግብሩ ላይ ደም ሲለግሱ ያነጋገርናቸው ተሳታፊዎች በተለያዩ ጊዜያት የሚለገሰው ደም በየሆስፒታሉ በወሊድና በተለያዩ ምክንያቶች ደም በማጣት የሚሰቃዩ ወገኖችን ህይወት ለማትረፍ ከፍተኛ አስተዋፆ እንዳለው ተናገረው፤ ደም መለገስ የውስጥ እርካታን እንደሚፈጥርና ሰብአዊነት ተግባር መሆኑንም ገልጸዋል፡፡ አስተያየት ሰጪዎቹ አያይዘውም በቀጣይም በዚህ መልኩ ከስራ ባልደረቦቻቸው ጋር በጋራ በመሆን ደም መለገሳቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቁመዋል፡፡

Read More

የተከበሩ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሆነው በመሾማቸው የተሰማኝን ደስታ በመግለፅ መልካም የስራ ዘመን እየተመኘሁላቸው፥ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ክብርት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለሰጡን አገልግሎት ፥ በራሴ እና በድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎች ስም ምስጋና ለማቅረብ እወዳለሁ።

ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር

Read More