የተከበሩ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሆነው በመሾማቸው የተሰማኝን ደስታ በመግለፅ መልካም የስራ ዘመን እየተመኘሁላቸው፥ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ክብርት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለሰጡን አገልግሎት ፥ በራሴ እና በድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎች ስም ምስጋና ለማቅረብ እወዳለሁ።

ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *