Madaxa Xafiiska Maaliyada iyo Horumarinta Dhaqaalaha ee IsMaamulka Diridhabe Marwo Muluuka Maxamed ayaa shaaca ka qaaday in shaqooyinka uu maamulku sii wadi doono si ay dakhli iyo kharashaadkooda ugu daboolaan.

#DGC Koodxin 27/2017 Marwo muluuka oo mannta shir jaid warbaxinta uqabatay Aya tidhi Iyada oo laga duulayo xaaladda guud ee dhaqaale-xumada, maamulku waxa uu si wada jir ah uga shaqaynaynaa ka jawaabista baahiya bulshada. Dhanka kale marwo muluuka ayaa sheegay in maamulku u kaqatay sidii fursado shaqo loo abuuri lahaa, loona hagaajin lahaa xaaladda nololeed…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለቀድሞ ፕሬዚዳንት ሣሕለ ወርቅ ዘውዴ ምስጋና አቀረቡ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያን በፕሬዚዳንትነት ላገለገሉት ሣሕለ ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ መንግሥት ስም ምስጋና አቅርበዋል፡፡ የለውጡ አንዱ ዓላማ ሥርዓትን ማጽናት ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የሥራ ኃላፊዎች በሕግ የተሰጣቸውን ኃላፊነት በተሰጣቸው ጊዜ ይወጣሉም ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት ሌሎች ደግሞ በተራቸው እነርሱን ተክተው ሀገራዊ ዓላማን በትውልድ ቅብብል ከግብ ያደርሳሉም ሲሉ ገልፀዋል።…

Read More

Baasii Bulchiinsaa Galii Bulchiinsaan Uwwisuuf tattaaffiin jalqabame cimee itti Fufaa jedhan.

Hoogantuun Biiroonl Misooma Maallaqaa fi Dinagdee Bulchiinsa Dirree Dhawaa Aadde Muluukaa Mahammad ibsa gaazexeesitootaaf laataniin akka addeessaniitti Baasii Bulchiinsaa Galii Bulchiinsaan Uwwisuuf tattaaffiin taasifamaa jiruun Bajata Bulchiinsaa keessaa Dhibbeentaa 77% Galii Bulchiinsaan Uwwisuun danda’amuu eeranii roga Galii Dinagdeen Bulchiinsaa maddisiisuu duguuganii Sassaabuun akkasumaas Carraawanii fi Filannoowan gurguddoo haalli qabatamaan Bulchiinsa qabu sirnaan fayyadamuun Gaaffii fi…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር በራሱ ገቢ የራሱን ወጪ ለመሸፈን እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የድሬዳዋ አስተዳደር ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ ሮ ሙሉካ መሀመድ አስታወቁ

በ2016 ዓ.ም 77 ፐርሰንት የአስተዳደሩ ወጪ በራሱ ገቢ መሸፈኑን ያነሱት ኃላፊዋ በቀጣይ በ 2017 ዓ.ም አስተዳደሩ ሙሉ በሙሉ የራሱን ወጪ የሚችልበትን ሁኔታ ለማመቻቸት ስራዎች በተጠናከረ መልኩ እየተሰሩ መሆናቸውን ኃላፊዋ ተናገረዋል፡፡ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ አጠቃላይ ሁኔታን መሰረት አድርጎም የህዝቡን ጥያቄዎች ለመመለስና በአገልግሎት፣ በኢንደስትሪና በግብርናው ዘርፍ ያሉትን ገቢ ለማሳደግ ብሎም በአጠቃላይ የአስተዳደሩን ገቢ ለመጨመር ስራዎች በቅንጅትና በርብርብ…

Read More

የአፍሪካ ቀንድ ሠላም እና ደህንነት አስተማማኝ እንዲሆን ኢትዮጵያ ትጉህ ተሳትፎ ታደርጋለች- ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ

የአፍሪካ ቀንድ ሠላም እና ደህንነት አስተማማኝ እንዲሆን ኢትዮጵያ ትጉህ ተሳትፎ እንደምታደርግ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽሥላሴ ተናግረዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በዲፕሎማሲው ረገድ በተለይ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያለውን ሁለንተናዊ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚሰራ ገልጸዋል፡፡ ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር በሰጥቶ መቀበል መርህ በደረሰችው ስምምነት አማራጭ ወደብ እና የባህር በር ማግኘት መቻሏን አስታውሰዋል፡፡ ስምምነቱን ተከትሎ “የተፈጠረውን አላስፈላጊ የዲፕሎማሲ ትኩሳት ለማርገብ እና ገጽታዋን ለማጠልሸት…

Read More

የህዳሴው ግድብ “የዘመናት ህልም ተምኔት ወደ የሚጨበጥ ስኬት የተቀየረበት እና የራሳችንን የእድገት ህልም በራሳችን አቅም ልንፈታ እንደምንችል ለዓለም ያሳየንበት” ነው- ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ንግግራቸው የህዳሴው ግድብ የኢትዮጵያን የከፍታ ዘመን ከሚያመላክቱ ክዋኔዎች አንዱ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ለግድቡ እዚህ መድረስ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የነበረው ሚና እጅግ የላቀ እና በክብር መዝገብ ውስጥ በወርቅ ቀለም ተፅፎ በታሪክ የሚቀመጥ እና የሚወደስ ይሆናል ብለዋል፡፡ የግድቡ ግንባታ ከፍፃሜው…

Read More

ኢኮኖሚያችን አዲስ የታሪክ እጥፋት ላይ ነው፡-ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ባደረጉት ንግግር የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እውን፣ ገቢር እና ገበያ መር እየሆነ በዓለም ተወዳዳሪ እንዲሆን መሰረቱን ከነጠላ ዘርፍ ተኮርነት ወደ ብዙሃን ዘርፍ ኢኮኖሚ እያሸጋገረ መሆኑን ገልጸዋል። በዚህም የህዝቦች ፍትሐዊ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ መሰረት እየጣለ እንደሚገኝ ጠቅሰው በ10 ዓመት የልማት ዕቅድ ውስጥ ለማከናወን የተያዙ ዕቅዶችን ለማሳካት አወንታዊ አቅጣጫ እንደያዘ አመላካች ነው ብለዋል። በ2016 በጀት ዓመት 8…

Read More

የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም በዚህ ዓመት እንደሚተገበር ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ገለጹ

አጠቃላይ የሲቪል ሰርቪሱን ለማዘመን እና የሚፈለገውን ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ያለመው የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም በዚህ ዓመት ተግባራዊ መደረግ እንደሚጀምር ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ አስታውቀዋል። የዚህ ሪፎርም ዋና ዓላማ የሥራ ፈጠራ እና ተወዳዳሪነት ባህል ማድረግ እንደሆነ የገልጹት ፕሬዚዳንቱ፤ ቀጣሪ መንግሥት ነው የሚለውን የተሳሳተ አስተሳሰብ በማስቀረት አገልግሎት እና ፈጠራን ማዕከል ወደአደረገ ተወዳዳሪነት ለመለወጥ መሆኑ ጠቁመዋል። የመንግስት ተቋማት ሃሳብን፣ ፈጠራንና…

Read More