Oduu | Dirree Dhawaatti Barnoota Qulqulinaa fi haqaan waliin ga’uuf hojiiwwan hojjatamaniin bu’aan jajjabeessan argamuu Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar ibsan.

Dirree Dhawaatti Barnoota Qulqulinaa fi haqaan waliin ga’uuf hojiiwwan hojjatamaniin bu’aan jajjabeessan argamuu fi hojiiwwan jalqqbamaniis cimanii kan itti fufan taachaas Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar addeessan. yaa’iin Barnootaa 33ffaan sadarkaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa gaggeefameera. Tattaaffii Ol’aanaan; Qulqullina Barnootaaf mata-duree jedhuun yaa’iin Barnootaa 33ffaa Gaggeefame irratti damee barnootaan bu’aa ol’aanaa argameef Qaamolee shoora…

Read More

is Maamulka Diridhabe Ayaa Gaadhi Ugu Deeqay Golaha Diimahaa Ee ismamulka diridhabe.

Is Maamulka Diridhabe ayaa Gaadhi loogu talo galay in lagu qabto Shaqoyiinka Hay’adaha golaha Diimaha ee is Maamulkasi. Waxaana ku wareejiyay Duqa Magaalada Diridhabe Mudane Khadir Juhaar Gudoomiyaha Hay’ada golaha dimaha ee isMaamulka Diridhabe Sheekh Ibraahin Imaam iyo Gudoomiye ku xigeenka Hay’ada golaha Culimada ee isMaamulka Diridhabe Liqaa birhaan Qalamawarq. Waxana ugu horaynti munasibadan xil…

Read More

በተናበበ አንድነት በድሬደዋ የሰፈነው ሰላም በሌሎችም አካባቢዎች በተሞክሮነት እያገለገለ መሆኑ ተመለከተ

አገራዊ ለውጡን ተከትሎ በተቀናጀ መናበብ በሰላም ማረጋገጥ ላይ የተሰራው ስራ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲፀና ከማስቻሉ በዘለለ ተሞክሮው በሌሎች አካባቢዎች እንዲተገበር መቻሉን የድሬደዋ ከንቲባ ከድር ጁሃር አወሱ፤ የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ ከድር ጆሀር ይህን መልዕክት ያስተላለፉት ዛሬ አለምአቀፍ የሰላም ቀንን አስመልክቶ በድሬደዋ በተዘጋጀው የአንድ ቀን የሰላም ግንባታ ና የተሞክሮ ውይይት ላይ ነው። የሰላም ውይይቱን የድሬደዋ አስተዳደር…

Read More

Bulchiinsi Dirree Dhawaa Yaa’ii dhaabbilee amantaaf konkolaataa arjoome

Bulchiinsi Dirree Dhawaa yaa’ii dhaabbilee amantaa Dirree Dhawaatiif konkolaataa arjoome. Sagantaa kanarratti Kabajamoo Kantiibaa Bulchiinsa Dirree dhawaa Obbo Kedir Juhar furtuu konkolaataa walitti qabaa Ol’aanaa Yaa’ii Dhaabbilee Amantaa Dirree Dhawaa kan ta’an Sheek Ibraahim Imaam, akkasumas Itti Aanaa Dura Taa’aa Yaa’ii Dhaabbilee Amantaa Dirree Dhawaa Liqabirhanat qalamework Bimareh’f kennaniiru. Kabajamoo kantiibaan Kadiir Yaa’iin Dhaabbilee Amantaa…

Read More

በድሬዳዋ የትምህርት ጥራትና ፍትሃዊ ተደራሽነትን ለማሳደግ በተሰሩ ስራዎች የተገኙ ውጤቶች ተጠናክረው ቀጥለዋል – የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሃር

በድሬዳዋ የትምህርት ጥራትና ፍትሃዊ ተደራሽነትን ለማሳደግ በተሰሩ ስራዎች የተገኙ ውጤቶች ተጠናክረው መቀጠላቸውን የአስተዳደሩ ከንቲባ የተከበሩ ከድር ጁሃር ተናገሩ። 33ኛው የድሬዳዋ አስተዳደር አቀፍ የትምህርት ጉባኤ ተካሂዷል። “የላቀ ትጋት፤ ለትምህርት ጥራት” በሚል መሪ ሀሳብ ዛሬ በተካሄደው የትምህርት ጉባኤ ላይ በትምህርት ዘርፍ ለተገኙ ለውጦችና ውጤቶች አስተዋጽኦ ላበረከቱ ተቋማት፣ የትምህርት አጋሮች፣ መምህራን፣ ትምህርት ቤቶች እና ወላጆች ዕውቅናና ሽልማት ተበርክቷል።…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ለሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ የተሽከርካሪ ስጦታ አበረከተ::

የድሬዳዋ አስተዳደር ለአስተዳደሩ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ መገልገያ የሚሆን የመኪና ስጦታ አበርክቷል። በመርሀ-ግብሩም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የመኪናውን ቁልፍ ለድሬዳዋ አስተዳደር ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዋና ሰብሳቢ ሼህ ኢብራሂም ኢማም እንዲሁም ለድሬዳዋ አስተዳደር ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ምክትል ሰብሳቢ ሊቀብርሀናት ቀለመወርቅ ቢምረው አስረክበዋል:: ክቡር ከንቲባ ከድር የድሬዳዋ አስተዳደር የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ማህበረሰቡን በጎ ነገር በማስተማር…

Read More

የአሸዋ ህዳሴ ማህበር ደርዘን ተራ ነጋዴዎች በድሬዳዋ አስተዳደር አሸዋ የገበያ ስፍራ በተከሰተው የእሳት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች መልሶ መቋቋሚያ የሚውል የ 1.2 ሚሊየን ብር ድጋፍ በዛሬው ዕለት አበረከተ

ማህበሩ ለድሬዳዋ ልማት ማህበርም የአንድ መቶ አስር ሺ ብር ድጋፍ ያበረከተ ሲሆን፤ ድጋፉንም የማህበሩ አመራርና አባላት ለድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር አስረክበዋል:: በርክክብ መርሀ-ግብሩ ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር የአሸዋ ህዳሴ ማህበር ደርዘን ተራ ነጋዴዎች ንብረታቸውን በእሳት አደጋው ላጡ ወገኖች ያበረከቱት ድጋፍ የሚበረታታ መሆኑን ገልፀው ማህበሩ ድሬዳዋን ለማሳደግም ለድሬዳዋ ልማት ማህበር ላበረከተው ድጋፍ ምስጋናቸውን…

Read More

ጊዜው የሚጠይቀውን አሰራር በመከተል ፈጣንና ጥራት ያላቸው መረጃዎችን በተለያዩ አማራጮች ለማህበረሰቡ የማድረስ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገለፀ

በድሬዳዋ አስተዳደር በ2016 ዓ.ም በኢንፎርሜሽን ኮምኒኬሽንና ሚዲያ ዘርፍ የተመዘገበውን ውጤታማ አፈፃፀም በ2017 በጀት ዓመት በላቀ ደረጃ ለማስቀጠል ለኮሚዩኒኬሽንና ሚዲያ አካላት የእውቅናና የምስጋና መርሀ ግብር በዛሬው ዕለት ተካሄደ:: በመርሀ-ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ፈለቀ በ2016 ዓ.ም በርብርብና በቅንጅት በመሆን በሚዲያና በኮሚዩኒኬሽን ዘርፍ በርካታ ስራዎች መሰራታቸውን አንስተው፤ ለዚህም አስተዋፆ ላበረከቱ አካላት…

Read More

“ኢሬቻን የሚያከብር ሰው ቂምን በመፀየፍ ሰላም፣ አንድነት፣ ኅብረትና ወንድማማችነትን መርሁ ያደርጋል” የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ አስተዳደር ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ።

የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ አስተዳደር ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ለ2017 ዓ.ም ኢሬቻ በዓልን በማስመልከት ባስተላለፉት መልዕክት ኢሬቻ የሰላም፣ የዕርቅ፣ የፍቅርና የአንድነት በዓል ነው ብለዋል። እንደ ኢሬቻ ባለ ብርቅዬ እሴቶቻችንና ባህላችን ዙሪያ ተሰባስበን፤ እጅ ለእጅ ተያይዘን፣ የሚያደናቅፉን ዕንቅፋቶችን ሁሉ በመንቀል ዛሬ ላይ ሆነን ነገን የበለጠ ብሩህ ለማድረግ ጠንክረን ልንሠራ ይገባል። የኢሬቻ በዓል አንድነታችንን የሚያጠናክር…

Read More

ሰላም የሁሉም ነገር መሠረት እንደ መሆኑ የሰላም አደረጃጀቶችን ይበልጥ እያጠናከሩ መሄድ እንደሚገባ ተገለፀ::

በድሬዳዋ አስተዳደር የሰላም ምክር ቤት ለማቋቋም የሚያስችል የባለድርሻ አካላት የቅደመ ዉይይት የጋራ መድረክ ተካሂዷል። እንደ ሀገር በሰላም ሚንስትር ተዘጋጅቶ በሁሉም ክልልሎችና ሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች ሁሉንም ባለ ድርሻ አካላት ባሳተፈ መልኩ እየተቋቋመ ያለዉ የሰላም ም/ቤት በድሬዳዋ በይፋ ለማቋቋም ቅደመ ዝግጅቶች ሲደረጉ የቆዩ ሲሆን ከእዚህም ዉስጥ የጋራ የቅደመ ዉይይት መድረክ ዋንኛዉ ነዉ። ይህንንም ተከትሎ በሰላም ም/ቤት ማቋቋሚያ…

Read More