የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር፥ አቶ ጥላሁን ከበደ በድሬዳዋ አስተዳደር ጉብኝት አካሄዱ
ርዕሰ መስተዳድሩ ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር ፣ በብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል። በድሬዳዋ ቆይታቸውም በከተማ ስራ አስኪያጅ ፣ በግብርና ቢሮ ፣ በንግድና ኢንዱስትሪ ፣ በወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን እንዲሁም በስራ እና ክህሎት ቢሮ የተከናወኑ ፕሮጀክቶችን የጉብኝታቸው አካል…


