አቶ አደም ፋራህ እና አቶ ኦርዲን በድሪ ትናንት በድሬዳዋ ከተማ አሸዋ ገበያ ማዕከል ላይ በእሳት አደጋ የደረሰውን ጉዳት ተመለከቱ
በምክትል ጠቅላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ እና የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ኦርዲን በድሪ ትናንት በድሬዳዋ ከተማ አሸዋ ገበያ ማዕከል ላይ በእሳት አደጋ የደረሰውን ጉዳት ተመልክተዋል። አቶ አደም ፋራህ በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸውን ዜጎች በዘላቂነት መልሶ ማቋቋም ይገባል ብለዋል። በጉብኝቱ ወቅት ክቡር አቶ አደም ፋራህ…


