Hawaasa Fayyummaansaa Eeggame Uumuudhaaf Faaydaa Sochiin Qaamaa Qaburratti Hubannoo Hawaasaa Guddisuu Akka Barbaachisu Komishinar Firaanol Bulchaa Ibsan.

Bulchinsa Dirree Dhawaatti sosochiin qaamaa mataduree “Sochii ga’umsa qaamaa sa’aa tokkoo miliyoonotaaf” jedhuun gaggeeffame. Hogganaan Biiroo Komishinii Dargaggoofi Ispoortii Bulchinsa Dirree Dhawaa Komishinar Firaaol Bulchaa yaada kennaniin mataduree sochii qaamaa sa’aa tokkoo miliyoonotaaf jedhu kanaan akka biyyaatti marsaa 3 qofatti namoota mil. 10 ol, akkasumas bulchinsatti namoota kuma 100 ol hirmaachisuun kan danda’ame ta’uu ibsan….

Read More

128ኛው የዓድዋ ድል በዓል የሰራዊታችንን ድሎችና አኩሪ ገጽታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

128ኛው የዓድዋ ድል በዓል የሰራዊታችንን ድሎችና አኩሪ ገጽታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም 128ኛው የዓድዋ ድል በዓል አከባበርን በተመለከተ እንደተናገሩት ፥ አምና 127ኛውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል አከባበርን የሀገር መከላከያ ሰራዊት እንዲያስተባብር ተደርጎ ከፍተኛ በሆነ ሀገራዊ ንቅናቄ በድምቀት…

Read More

ጤንነቱ የተጠበቀ ማህበረሰብ ለመፍጠር የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ያለውን ጠቀሜታ በማህበረሰቡ ዘንድ ማሳደግ እንደሚገባ የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ፍራኦል ቡልቻ ገለጹ፡፡

የአንድ ሰዓት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሚሊየኖች በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ ከተማ አቀፍ የማህበረሰብ ስፖርት ንቅናቄ ተካሒዷል፡፡ የአንድ ሰዓት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሚሊየኖች በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ ከተማ አቀፍ የማህበረሰብ ስፖርት በሀገራቀፍ ደረጃ በሶስት ዙሮች ከአስር ሚሊየን ፣ እንደ ድሬዳዋ አስተዳደር ደግሞ ከመቶ ሺህ ህዝብ በላይ መማሳተፍ መቻሉን ነው የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችን ጨምሮ 20 ሚሊየን ወጣቶችን በስልጠና ተደራሽ ለማድረግ ያለመ ስምምነት ተፈረመ

በቀጣዮቹ ስምንት ዓመታት 20 ሚሊየን ወጣቶችን ለማሰልጠን እና 10 ሺህ ወጣቶችን በአሰልጣኞች ስልጠና ተደራሽ ለማድረግ ያለመ የለውጥ ትውልድ የተሰኘ ስምምነት ተፈርሟል፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው በሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ብሬክ ስሩ ትሬዲንግ አ.ማ ድርጅት መካከል ነው፡፡ ተከታታይነት ያላቸው የስብዕና ልማት፣ የአስተሳሰብ ለውጥ የልቦና ውቅርን የሚያስተካክሉ ስልጠናዎች መስጠትን ያለመ ነው። ስልጠናውም በቀጣዮቹ ስምንት ዓመታት በሁሉም ክልሎችና በሁለቱ…

Read More

Itoophiyatti Imbaasiin Ingiliz Bulchinsa Dirree Dhawaa Waliin Hojjechuuf Fedhii Qabaacuun Ibsame.

Itoophiyatti Ambaasaaddarri Biritish Daaren Weelch Miseensota Kaabinee Bulchinsa Dirree Dhawaa Waliin Marii akkaataa qindoominaan waliin hojjechuun danda’amurrtti Marii gaggeessan. Ambaasaddari Daren Weelch Biyyi Ingiliz hariiroo michoomaa Itoophiyaa waliin qabdu daran akka cimu fedhii qabaachuu himanii hojiilee misoomaa bulchinsatti eegalamerratti bulchinsa waliin hojjechuuf fedhii qabaachuus dubbatan. Hoggantuu Biiroo Misooma Maallaqaafi Diinagdee Bulchinsa Dirree Dhawaa Aadde Muluukaa…

Read More

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከክልሎችና ከተማ አስተዳደር ከተወጣጡ ተወካዮች ጋር ተወያዩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተለያዩ ክልሎችና ከተማ አስተዳደር ከተወጣጡ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ፥ ዛሬ ሰፊ መጠነ ርዕይ ባላቸው ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ከሶማሌ፣ አፋር፣ ሀረሪ፣ ጋምቤላና ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልሎች እንዲሁም ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከተወጣጡ ተወካዮች ጋር መምከራቸውን ገልጸዋል፡፡ ‘’ውይይታችን በልማት፣ ሰላም እና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ያጠነጠነ ነበር’’ ሲሉም ጠቅሰዋል፡፡

Read More

በኢትዮጲያ የእንግሊዝ እምባሲ ከድሬዳዋ አስተዳደር ጋር በትብብር ሊሰሩ በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄዱ።

በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ዳረን ዌልች ከድሬዳዋ አስተዳደር ከፍተኛ የመንግሥት ሀላፊዎች ጋር በትብብር ሊሰሩ በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አካሂደዋል ። አምባሳደሩ እንግሊዝ ከድሬዳዋ አስተዳደር ጋር ከዚህ በፊት በጀመረቻቸው እና በአዳዲስ የልማት እቅዶች ላይ በትብብር ለመሥራት ፍላጎት ያላት መሆኑን ተናግረዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር የፋይናንስ እና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ ከዚህ በፊት በንፁህ መጠጥ ውሃ…

Read More

በከተማም ሆነ በገጠር በመንግስት የአገልጋይነት ቦታ ላይ ተቀምጠው ህዝብን እንዲያገለግሉ እድሉን ያገኙ አመራርም ሆነ ባለሙያዎች የህዝብን ፍላጎት ተረድተው ባግባቡ የሚፈልገውን አገልግሎት እንዲያገኝ መስራት እንደሚጠበቅባቸው ተገለፀ

በህዝብ ቅሬታ እና አቤቱታ አፈታት ላይ ያተኮረ ስልጠና በድሬደዋ ለሚገኙ ሁሉም የወረዳ እና ገጠር ክላስተር አመራሮች እና ባለሙያወዎች እንዲሁም ከሚመለከታቸው ሴክተር ተቋማትን ለተውጣጡ ለለውጥና መልካም አስተዳደር ኃላፊዎችና ባለሙያዎች እና ለሰው ሀብት አመራሮች ስልጠና ተሰጠ ተሰጠ። በስልጠናው መክፈቻ ላይ የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት ም/ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት በከተማም ሆነ በገጠር በመንግስት የአገልጋይነት ቦታ ላይ…

Read More