Golaha wakiilada shacabka ismaamulka dir dhaba ayaa hada bilabaay kal-fadhigisi cadiga ee 7aad xili hawledkisi 3aad ee sannadkisa 3aad.

Golaha ayaa kal-fadhigoodani kaga doodi doona 8 ajande oo kala ah. 1.Ansixinta kal-fadhiga 7aad xili hawleedkisa 3aad sannadkisa 3aad. 2.ansixinta hadal qoraledki kal-fadhigaa 6aad sannadkisa 2aad ee xili hawleedkisi 3aad. 3.Ansixinta hadal qoraledkii deg dega ahaa ee kal-fadhigi 2aad xili hawledkisi 3aad sannadkisa 2aad. 4.Soojedinta warbixintaa wax qabadkii 6 bilood ee laso dhafay ee xafisyadda…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ተኛ የስራ ዘመን 3ተኛ አመት 7ተኛ መደበኛ ጉባኤ በአሁን ሰአት እየተካሄደ ይገኛል ።

በዚሁ መደበኛ ጉባኤ ላይም የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ተኛ የስራ ዘመን 3ተኛ አመት 7ተኛ መደበኛ ጉባኤ አጀንዳዎች ማፅደቅ ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ተኛ የስራ ዘመን 2ተኛ አመት 6 ተኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለ-ጉባኤ ላይ ተወያይቶ ማፅደቅ ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ተኛ የስራ ዘመን 2ተኛ አመት 2ተኛ አስቸኳይ ጉባኤ ቃለ-ጉባኤ በምክር ቤቱ ተወያይቶ ማፅደቅ ፣…

Read More

Waxaa ku xigeenka duqa ismaamulka ahna madaxa xafiiska ganacsiga warshadaynta iyo maalgashiga ismaamulka dir dhabe mudane xarbi buux kulan la qaatay guddig joogtada ee golaha wakiilada shacabka JDFI ee u qaabilsan ganacsiga, dalxiiska iyo maalgashig

Guddiga ayaa saddexdi maalmood ee ugu danbaysay ku sugnaa ismaamulk iyago kormeer ku ahaa geedi socodka xarunta ganacsiga xorta ah, habka ay u shaqeeyan sabooyinka warshadaha iyo waliba goobaha dalxiiska ku haboon sida xarunta tareenki hore, beerta lagu raaxaysto ee sida casirga aah loo habeeyay iyo waliba goobaha kale ee warshadaha. Guddiga ayaa masuliyinta xafiiska…

Read More

Ministeerri Nageenyaa Inistituushinii Dhaabilee Barnoota Ol’aanoo Kutaa baha biyyaa waliin ta’uun “IjaarsibNageenyaa Walitti hidhamiinsi Nageenyaa Misooma waaraaf ” mata-duree jedhuun Waltajjiin Marii gaggeeffamaati jira.

Waltajjii Marii kana irratti Itti-Aanaa Kantiibaa fi Hooganaan Biiroo Daldala Indastirii fi Invastimantii Obbo Harbii Buuh, Sadarkaa Itti-Aanaa Kantiibaatti Hooganaan Waajjira Paartii Badhaadhina damee Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Ibraahim Yuusuf fi Pireezidaantiin Yuunivarsiitii Dirree Dhawaa Dr. Ubaah Adam dabalatee Abbootiin Amantaa fi Manguddoonni biyyaa kurfii kana irratti hirmaachaati jiru. Abdii Adamiin Masrax ay si wada…

Read More

የሰላም ሚኒስቴር ከምስራቅ አጎራባች ክልሎች የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በመተባበር “ሰላም ግንባታ፣ቀጠናዊ ትስስር ለዘላቂ ልማት” በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀ የውይይት መድረክ በድሬዳዋ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።

በውይይት መድረኩም የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የንግድ ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ፣ የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሀላፊ ክቡር ኢብራሂም ይሱፍ፣የሰላም ሚንስቴር ሚንስትር ክቡር አቶ ብናልፍ አንዷለም ፣የድሬዳዋ ዩንቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኡባህ አደም፣የሀይማኖት አባቶች የሀገር ሽማግሌዎችእን የአስተዳደሩ እና የዩኒቨርስቲው ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች ተሳታፊ ሆነዋል።

Read More

የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በድሬዳዋ አስተዳደር ሲያከናውን የቆየውን የመስክ ምልከታ አጠናቀቀ

የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በድሬዳዋ አስተዳደር ከዕሮብ ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት ሲያከናውን የቆየውን የመስክ ምልከታ በዛሬው ዕለት በማጠናቀቅ፤ የመስክ ምልከታ በሚመለከት በጥንካሬና በክፍተት የተለዩ ጉዳዮች ላይ በዝርዝር ግብረመልስ ሰጥቷል። በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ የኢንደስትሪና የኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ የተከበሩ ሀርቢ ቡህ እንደነዚህ አይነት ድጋፋዊ ጉብኝቶች አስፈላጊ መሆነቸው…

Read More

ሚትስቡሺ በድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጠና በትሬዲንግ ኢንቨስትመንት የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

ዓለም ዓቀፉ የመኪና አምራች ሚትስቡሺ በድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጠና በትሬዲንግ የሚገኙ የኢንቨስትመንት አማራጮችን ለመጠቀም ፍላጎት እንዳለው መግለጹን የኢንዱስትሪ ፖርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ። የኩባንያው ስራ አስኪያጅ ሺግዮሺን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከሚያስተዳድራቸው የኢንቨስትመንት ማዕከሎች መካከል ሐዋሳ፤ አዳማ እና ቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን ጎብኝተዋል። የኮርፖሬሽኑ የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽንና ማርኬቲንግ ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ዘመን ጁነዲን ኩባንያውን…

Read More

የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የ2016 የሚዲያና ኮሚኒኬሽን ተቋማት የጋራ ጉባዔውን በአዳማ ከተማ እያካሄደ ነው።

በመድረኩ ባለፉት ስድስት ወራት በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት በጋራ የሚገመገምበት ነው። በግምገማ መድረኩም የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙዩኒኬሽን እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደሮች የ6 ወር ሪፖርታቸውን አቅርበዋል። በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የ6 ወር ሪፖርት በተቋሙ ኃላፊ በአቶ ብሩክ ፈለቀ አማካኝነት ቀርቧል። የመድረኩ ተሳታፊዋች በድሬዳዋ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን በቀረቡ ሪፖርት በሚዲያ ዳሰሳ…

Read More

በምጣኔ ኃብትና በዲፕሎማሲ መስክ ለተመዘገቡ ውጤቶች የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጓል – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

በ2016 በጀት የመጀመሪያ ስድስት ወራት እንደ ሀገር በምጣኔ ኃብትና ዲፕሎማሲ መስክ ለተመዘገቡ ውጤቶች የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ከፍተኛ አስተዋጽዖ ማድረጉን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የ2016 የሚዲያና ኮሚኒኬሽን ተቋማት የጋራ ጉባዔውን በአዳማ ከተማ እያካሄደ ነው። በመድረኩ ባለፉት ስድስት ወራት በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት በጋራ የሚገመገምበት ነው። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ…

Read More

አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለተጨማሪ አራት ወራት እንዲራዘም ተወሰነ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለተጨማሪ አራት ወራት እንዲራዘም ወሰነ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ ልዩ ስብሰባ አካሂዷል። ምክር ቤቱ በልዩ ስብሰባው ሐምሌ 28 ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የህዝብን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ያወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 6/2015 ለመቀበልና ለማፅደቅ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1299/2015 ለማራዘም የውሳኔ ሀሳብ ቀርቧል።…

Read More