በድሬዳዋ አስተዳደር በወረዳ 2 ፣ 7እና 8 እንዲሁም በወረዳ 9 አስተዳደር የፅዳት ዘመቻ መረሀ ግብር ተከናውኗል

በወረዳ 2 ፣ 7እና 8 እንዲሁም በወረዳ 9 አስተዳደር አመራሮች እና ማህበረሰቡ በጋራ በመሆን የፅዳት ዘመቻውን አከናውነዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *