በድሬዳዋ አስተዳደር በአሰሊሶ ክላስተር ለገዶን ገጠር ቀበሌ “የአፈር ሀብታችን ለብልፅግናችን” በሚል መሪ ቃል የ2017 ዓ.ም የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራ መክፈቻ መርሀ ግብር እየተካሄደ ይገኛል።

በመርሀ ግብሩም የድሬዳዋ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽፈት ቤት ምክትልና የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሻኪር አህመድ እንዲሁም በአስተዳደሩ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች ተገኝተዋል።

በኤደን ሳሙኤል

ፎቶ:- ሰላም አበበ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *