Amharicበድሬዳዋ አስተዳደር በአሰሊሶ ክላስተር ለገዶን ገጠር ቀበሌ “የአፈር ሀብታችን ለብልፅግናችን” በሚል መሪ ቃል የ2017 ዓ.ም የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራ መክፈቻ መርሀ ግብር እየተካሄደ ይገኛል። direcom1 year ago01 mins በመርሀ ግብሩም የድሬዳዋ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽፈት ቤት ምክትልና የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሻኪር አህመድ እንዲሁም በአስተዳደሩ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች ተገኝተዋል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ:- ሰላም አበበ Post navigation Previous: Qabeenyi Biyyee keenya Badhaadhina keenyaaf mata-duree jedhuun Hojiin Eegumsa Qabeenya Uumamaa Kan Ji’oota bonaa jalqabsiisuu Kilaastara Biyyoo Awaallee gaggeefamaati Jira.Next: Qabernyi Biyyee Kenya Badhaadhina Keenyaaf! Mataduree jedhuun Sagantaan Baninsa Misooma Sululaa Bonaa Bars 2017 Bulchinsa Dirree Dhawaa Kilaastara Asallisoo Araddaa Lagadoolitti Gaggeeffamaati Jira. Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Required fields are marked *Comment * Name * Email * Website Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment. Δ
የድሬዳዋ የኮሪደር ልማት ለከተማዋ ውብ ገፅታን ከማላበሱ ባሻገር ለከተማ ግብርና እና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ በር ከፍቷል direcom3 days ago2 days ago 0
ሰኔ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በደረሰው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ሳቢያ የተጎዱ ወገኖችን በመደገፍና አካባቢውን መልሶ በማቋቋም ረገድ የድሬዳዋ አስተዳደር እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑ ተጠቁሟል። direcom3 days ago2 days ago 0
”በሀገር ውስጥም በውጭም የሚገኙ የድሬደዋ ወዳጆችና ተወላጆች እያበረከቱ ያለው የበጎ ተግባር ስራዎች የሚመሰገንነው።” – የድሬደዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር። direcom4 days ago2 days ago 0