ዲያስፖራው በአገሩ ሁለንተናዊ እድገት ተሳትፎ እንዲያሳድግ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ
የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት የክልሎች እና የከተማ አስተዳደሮች የዲያስፖራ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤቶች የ2017 መጀመሪያ መንፈቅ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማውን በድሬዳዋ እየተካሄደ ይገኛል። የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በመርሃ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የዲያስፖራ አካላቶችን በማስተማር በድሬዳዋ አስተዳደር በኢኮኖሚው በማህበራዊ ጉዳዮች ተሳትፎ እንዲያደርጉ በርካታ ስራዎች መሠራታቸውን ጠቁመዋል። የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳሬክተር…


