የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት መግለጫ

እኛ የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት ከሐምሌ 30 እስከ ነሐሴ 02 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረግነው መደበኛ ስብሰባ በዓለማዊ፣ አህጉራዊ፣ ቀጣናዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በዝርዝር ተወያይተናል። ምክር ቤታችን አሁን ባለው የጂኦ ፖለቲካ ሁኔታ ውስጥ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ስለሚከበርበት መንገድ ተመልክቷል፡፡ በመደመር መንገድ ወደ ብልጽግና ለመድረስ እየተደረገ ስላለው ጥረትም ገምግሟል። በዓለማችን ላይ እየተፈጠሩ ያሉ ጂኦ ፖለቲካዊ…

Read More

የካብኔ ውሳኔ

የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ውሳኔ አሳልፋል የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በአስተዳደሩ እየተሰሩ ባሉ የልማት ስራዋች ፣ከክረምቱ ወር ጋር ተያይዞ ወረርሽኝ እንዳይከሰት መሰራት ስላለባቸው ስራዋች፣መሶብ የአንድ መአከል አገልግሎት እና በመሬት እና መሬት ነክ አጀንዳ ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አስተላልፏል 1ኛ,በዛሬው የካብኔ ስብሰባ በድሬዳዋ አስተዳደር እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዋች ያሉበት ደረጃ ገምግሞ በተያዘላቸው እቅድ…

Read More