የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳቹ መልዕክታቸውን አስተላለፉ

ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር የ1 ሺ 500ኛው የነብዩ መሀመድ የመውሊድ በዓል የአብሮነት፤የይቅርታና የመተባበር እንዲሆን ለእምነቱ ተከታዮች በምሉ እንዲሆን ልባዊ ምኞታቸውን ገልፀዋል። በዓሉን ስናከብር ነብዩ ሙሐመድ በእስልምና ሀይማኖት በነበራቸው አስተምህሮት መሰረት የሰው ልጆች ያለ ዘርና ሃይማኖት ልዩነት የምድር ፍጡራን ሁሉ እኩል መሆናቸውን አስተምረውናል፤ እኛም ዛሬ ይን በዓል የምናከብር የዕምነቱ ተከታዮች የነብዩ አስተምህሮት በመላበስና ተግባራዊ በማድረግ ልናከብር…

Read More

“ያለንበት ጊዜ የኢትዮጵያ ማንሠራራት እውን የሆነበት ነው። ፈጣሪ የደከምንበትን ባርኮ የለመንነውን ሰጥቶናል። የኢትዮጵያ ብልጽግና የበለጠ እውን እንዲሆን ደግሞ ነቢዩ መሐመድ (ሰዐወ) እንዳሉት ዕውቀት እና ትዕግሥትን አጣምረን እንጓዛለን። ዕውቀት ብርሃን ሆኖ ይመራል፤ ትዕግሥት ደግሞ ፈተናዎችን በጽናት እንድንሻገር ያደርጋል። ይሄንንም ከነቢዩ መሐመድ (ሰዐወ) ተምረናል።” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1 ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት ሙሉ ቃል ቀጥሎ ቀርቧል፡- እንኳን ለ1 ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል አደረሳችሁ፡፡ የታላላቆቻችንን በዓል የምናከብረው የእነርሱን አርአያ ለመከተል ምክንያት እንዲሆነን ነው፡፡ ምን እንደሠሩ? ምን እንዳስተማሩ? ምን እንደገጠማቸው? ፈተናዎችን እንዴት እንዳለፉ? ታሪካቸውን እያነሣን እንማርበታለን፡፡ የመውሊድንም በዓል ስናከብር የነቢዩ መሐመድን(ሰዐወ) ፈለግ…

Read More

Marii fi tumsa waloo naannoolee ollaa gidduutti taasifamu wal-dhabdee naannoo furuu fi hariiroo Uummataa cimaa uumuuf kan gargaaru tahuu,Itti Aantuun Af-yaa’ii Mana Marii Federeeshinii Aadde Zahraa Umad ibsan.

‎Manni marii Federeeshinii Rippabiliika Dimookiraatawaa Federaalawaa Itiyoophiyaa dhaabbata UNDP waliin ta’uun Waltajjii Bulchiinsa Dirree Dhawaatti waltajjii walitti dhufeenya mootummaa fi ijaarsa nagaa naannolee ollaa Baha Ityoophiyaa gidduutti xiyyeeffate qopheeyse gaggeesse. ‎ ‎Sirna hariiroo mootummoota biyya keenyaa gidduu jiru cimsuu fi siranaawaa taasisuuf labsiin Dambii Hariiroo Mootummoota Gidduu jiru cimsuu Lakk. 1231 /2013 eerga bahee bubbuleeti…

Read More

Waxaa Laa Qabtay Madal Ku Saabsan Xaalada guud Ee Dawarsiga Wadooyinka magalada Diridhaba.

Xafiiska Haweenka, Caruurta iyo Arrimaha Bulshada eeis Maamulka Diridhaba oo kaashanaya Xafiiska Cadaalada iyo Arrimaha nabaad galyada ee is Maamulka Diridhaba iyo Hay’adda isku dhafka ah ee horumarinta bulshada ayaa maanta la yeeshay dood wada tashi ah oo ku saabsan xaaladda nololeed ee waddoyinka iyo dawarsiga is maamulka magalada Diridhaba. Waxana ugu horaynti madashasi ka…

Read More