የሰብሰሀራ አፍሪካ 4 መቶ ከተሞችን በመወከል የሰባት ከተማ ከንቲቦች ድሬዳዋ ከተማ ገቡ

የአፍሪካ አየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ሲሆን ከጉባኤው ጎን ለጎን፤ የጉባኤው ተሳታፊዎች ቀጠናዊ የከንቲቦች ፎረም አባላት የሰብሰሀራ አፍሪካ 4 መቶ ከተሞችን በመወከል የሰባት ከተሞች ከንቲቦች ድሬዳዋ በአየር ንብረት ለውጥ ሊከሰቱ የሚችሉ ጉዳቶችን በመከላከሉ ረገድ እንዲሁም በጎርፍ መከላከል እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን እና የካርበን ልቀት ስራ ላይ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ለመመልከት ማምሻውን ድሬዳዋ ከተማ…

Read More

በ2017 በጀት አመት የሴቶችን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ያሳደጉ አበረታች ስራዎች መሰራታቸው ተገለፀ

የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ሴቶች ክንፍ ፅህፈት ቤት በአስተዳደሩ ከሚገኙ 38 ቱም የገጠር ቀበሌዎች ለተውጣጡ የአደረጃጀት ሰብሳቢዎች የ2017 በጀት አመት የስራ አፈፃፀምና የ2018 ዓ.ም እቅድ ኦረንቴሽን መድረክ አካሄደ። በዚህም የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ሴቶች ክንፍ ፅ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ኢፍቱ አህመድ ከዚህ ቀደም መድረኩ በከተማ ከሚገኙ የሴቶች ክንፍ አመራር እና አባላት ጋር መከናወኑን በማስታወስ የገጠሩን ማህበረሰብም…

Read More