የታላቁ የኢትዮጵያን ህዳሴ ግደብ መጠናቀቅ እንደ ሀገር ስንተባበር ማሳካት የማንችለው ግብ እንደሌለ ማሳያ ነው ሲሉ የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።
የግድቡን ምርቃት ምክኒያት በማድረግ በድሬዳዋው አሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴስ ትምህርት ቤት የፎቶግራፍ አውደርዕይ እየተካሄደ ይገኛል። የኢትዮጵያዊያን በአባይ ወንዝን ተጠቀሞ የመልማት የዘመናት መሻት ከረጅም ጊዜያት በኋላ በታላቁ የህዳሴ ግድብ መገንባት እውን ሆኗል። ይህንን የአባይን ለሀገር እና ለህዝብ ፍላጎት ለማዋል በየዘመናቱ የተሰሩ ስራዎችን የሚያሳይ የፎቶ አወደርዕይ በአሊያንስ ኢትዮፍራንሴስ ትምህርት ቤት ተከፍቶ እይታየ ይገኛል። በኹነቱ ላይ ከታደሙት መካከል ወ/ሮ…


