የሆረ ሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በስኬት መጠናቀቁን አባ ገዳ ጎበና ሆላ አስታወቁ::

የቱለማ አባ ገዳ ጎበና ሆላ፥ የሆረ ሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁን አስታውቀዋል። አባ ገዳ ጎበና ሆላ የ2018 ዓ.ም የሆረ ሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በስኬት መጠናቀቁን ምክንያት በማድረግ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ፥ በዓሉ ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ እንዲከበር አስተዋፅዖ ላደረጉ አካላትም ምስጋና አቅርበዋል፡፡

Read More

የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የሆረ ሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በድምቀት እንዲከበር አስተዋጽኦ ያበረከቱ አካላትን አመሰገኑ::

የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የሆረ ሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በድምቀት እንዲከበር የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ምስጋና አቅርበዋል። የሆረ ሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ከተማ “ኢሬቻ ለሀገር ማንሠራራት” በሚል መሪ ሀሳብ በድምቀት ተከብሯል። በአከባበር ሥነ ሥርዓቱ አባገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች፣ ከተለያዩ የኦሮሚያ ክልል አካባቢዎች የመጡ የኅብረተሰብ ክፍሎች እና የውጭ ሀገር ጎብኚዎች ታድመዋል።

Read More