በኢትዮጵያ ከ40 ሚሊየን በላይ ዜጎችን ከተረጂነት ለማላቀቅ በአደጋ ስጋት መከላከል በኩል ተጨባጭ ውጤት ማስገኘቱ ተገለጸ።

“ከአደጋ ይልቅ ለአደጋ ስጋት አይበገሬነት ግንባታ ትኩረት እንስጥ” በሚል መሪ ቃል የአደጋ ስጋት ቅነሳ ቀን አከባበርን አስመልክቶ የተዘጋጀ መድረክ በድሬዳዋ ተካሂዷል። የአደጋ ስጋት ቅነሳ ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ48ኛ ጊዜ፥በሀገራችን ደግሞ ለ16ኛ ጊዜ እንዲሁም በአስተዳደሩ ለ11ኛ ጊዜ ዘንድሮ እንደሚከበር ተገልጿል። በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ተወካይ እና በከንቲባ ጽ/ቤት የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ዶ/ር…

Read More

Bixinta cashuurta waa waajib muwaadin kasta saaran -aklile tateq

War saxaaafadeed ay soo saartay wakaalada dakhliga ee ismaamulka diri dhaba ayaa lagu qabtay xafiska dakhliga taasi oo lagaga hadlayey cashuur bixinta ee ismaamulka dir dhaba War saxaafadeedkan waxaa qabtay Agaasimaha Waaxda tababarka Waxbarashada, Adeegga Macaamiisha, Diiwaannada iyo Kaydka ee wakaalada dakhliga ee ismaamulka diri dhaba mudane Aklile tateq Mudane aklile ayaa sheegay in Wakaalada…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በባለፉት ሶስት ወራት ከ1.7 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ

በባለፉት ሶስት ወራት ከ1.7 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን አስታውቋል። የትምህርትና ስልጠና ደንበኞች አገልግሎት ዳይሮክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አክሊለ ታጠቅ በዛሬው እለት ለሚዲያ አካላት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት ባለስልጣን መስሪያቤቱ በባለፉት ሶስት ወራት 2.5 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ 1.7 ቢሊዮን ብር ገቢ መሰብሰብን እና በዚህም የእቅድን 85 በመቶ ማሳካት መቻሉን ገልጸዋል። አስተዳደሩ…

Read More

ኢትዮጵያ ወደ ሁለንተናዊ ብልፅግና የጀመረችውን ጉዞ ለማፋጠን የገጠሩን ኅብረተሰብ የአኗኗር ዘይቤ መለወጥ ወሳኝ ነው – አፈ ጉባዔ ታገሠ ጫፎ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ትናንት ከከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን በኦሮሚያ ክልል፣ ምስራቅ ሸዋ ዞን ጉብኝት አድርገዋል። በጉብኝቱ የተሳተፉት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሠ ጫፎ፥ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ በተጀመረው ጉዞ ገጠሩን መቀየር ምን ዓይነት ለውጥ እያመጣ እንዳለ ተመልክተናል ብለዋል። አብዛኛው የሀገሪቱ ኅብረተሰብ የሚኖረው በገጠር ነው ያሉት አፈጉባዔ ታገሠ፤ ሀገሪቱ ወደ…

Read More

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቻፓ ኩባንያ ጋር በአጋርነት ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ከቻፓ ኩባንያ ጋር በአጋርነት መሥራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት በትላንትናው እለት በአዲስ አበባ ስካይላይት ሆቴል ተፈራርሟል። የመግባቢያ ስምምነቱን የኢትዮጵያ አየር መንገዱ ግሩፕ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ኃይለመለኮት ማሞ እና የቻፓ ኩባንያ መሥራቾች ተፈራርመዋል። በስምምነቱ መሠረት ቻፓ ኩባንያ ደንበኞች በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረ-ገፅ ላይ በሁሉም የክፍያ አማራጮች የቲኬት ግዢ አገልግልት እንዲያገኙ ያስችላል።…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ ዓመታዊ ሥልጠናውን እየተካሄደ ነው

የብልፅግና ፓርቲ የ2018 ዓመታዊ የከፍተኛ አመራሮች ሥልጠናውን እያካሄደ ነው። ሥልጠናው “በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሐሳብ ለሚቀጥሉት 10 ተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ ተገልጿል። ሥልጠናው የአመራሩን እውቀት፣ ክህሎት እና አቅም የሚገነቡ ልዩ ልዩ ርዕሰ ጉዳዮች የሚቀርቡበት መሆኑን ፓርቲው አስታውቋል። በሥልጠናው ከ2000 በላይ ከፌዴራል እና ከክልል የተወጣጡ ከፍተኛ አመራሮች እንደሚሳተፉ ነው የተገለጸው። ከሥልጠናው በተጓዳኝ የተግባር የመስክ…

Read More

የእግር ኳስ ውድድሮች ወረዳን ከወረዳ ብሎም ከተማን ከከተማና ሀገርን ከሀገር በማስተሳሰር ወዳጅነትን እንደሚያጠናክሩ ተገለፀ

የድሬዳዋ አስተዳደር የወረዳ ሁለት ወጣቶችና ስፖርት ማስተባበሪያ ከኢለፈንት ቢት ጋር በጋራ በመሆን የበጋ ወራት የ1ኛ ደረጃ ዲቪዚዮን እግር ኳስ ውድድር ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር በዛሬው ዕለት አካሂዷል። በዚህም በፕሮግራሙ ላይ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን የስፖርት ማስፋፋትና ማልማት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ኢብሳ ዱሪ በስፖርት የዳበሩ ብቁ ወጣቶችን ማፍራት አስፈላጊ መሆኑን በመግለፅ፤ የእግር ኳስ…

Read More

Miseensoota Paartii Badhaadhinaa kan Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsa Dirree Dhawaatiif Gurmaa’iinsa Paartii fi Ergama Miseensummaa irratti leenjii hubannoo gabbisuu kenname.

Waltajjii leenjii kana irratti Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Daayireektarri Daayireektoreetii Infoormeeshin Komunikeeshinii Obbo Milkeessaa Muummee akka jedhanitti imala Badhaadhinaa biyyi teenya jalqabde saffisiisuuf ga’een Miseensotaa fi raawwatootaa ol’aanaadha jedhan. Miseensotaa fi raawwatoonni beekumsaa fi dandeettiin cimsaa deemuun shoora irraa ergamu gumaachuu qabuu jechuun dhaaman. Biiroochatti Daayireektarri Daayireektoreetii Qaamolee Miidiyaa horaachuu fi Ga’oomsuu Obbo…

Read More

Tababar wacyigalin ah oo ku saabsan ujeeddada ururka xisbiga ayaa la siiyay xubnaha Ururka Barwaaqada ee Xafiiska Arrimaha Isgaarsiinta Dawladda ee Maamulka diridhaba.

Agaasinka waxda Isgaarsiinta Macluumaadka ee Xafiiska Arrimaha Isgaarsiinta Dawladda ee is Maamulka diridhaba,Mudane Milkaysa Mume, oo ka hadlay madashasi tababarka ayaa sheegay in xisbigu uu diiradda saari doono wacyigalinta ah in ay xubnaha xisbigu doork ay ku leeyihiin horumarinta tayada, aqoonta, iyo waxqabadka wax ku oolka ah ee xubnaha xisbiga ururuka barwaqo kor uqadi doono….

Read More

ለድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የብልፅግና ህብረት አባላት የፓርቲው አደረጃጀት ተልዕኮ ማስፈፀሚያ መመሪያ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ።

በስልጠናው መድረክ ላይ ንግግር ያደርጉት የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የኢንፎርሜሽን ኮምኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሚልኬሳ ሙሜ ሀገራችን የጀመረችውን የብልፅግና ጉዞ ለማፋጠን የአባላትና የፈፃሚዎችን አቅም መገንባት ላይ ፓርቲው ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ገልፀው ይህ የግንዛቤ ማዳበሪያ ስልጠናም አባላትን በክህሎት ፣ በዕውቀት፣ እንዲሁም በተግባር አፈፃፀም ከማብቃት አኳያ የጐላ ድርሻ እንዳለው ተናግረዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን…

Read More