አዳዲስ የቴክኖሎጂ ፈጠራዎችን ወደ ተግባር ለመቀየር የሚያስችሉ ስራዎች ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚገባ ተገለፀ
ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚንስትር ከድሬዳዋ ሳይንስ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር በኤስ. ቲ. አይ ፖሊሲ ፣ የስታርታፕ አዋጅ እና ፈንድ ማፈላለግና ማስተዳደር ላይ የግንዛቤ ማዳበሪያ ስልጠና ሰቷል። ኢንጂነር መሃዲ መሃመድ ሳይንስ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ሃላፊ ተክኖሎጂና አይሲቲን ማጎልበትና መጠቀም ዘመኑ የሚጠይቅ አለም የሚመራበት ሁኔታ መሆኑን ገልፀው እንደ አገርም ሆነ እንደ ድሬደዋ በተለያዩ መስኮች ቴከኖጂን ለማሳደግ የሚያስችሉ…


