የብልጽግና ፓርቲ በሁሉም ዘርፎች የተሳካ ጉዞ እያደረገ ነው – አቶ አደም ፋራህ
*********************** የብልጽግና ፓርቲ በሁሉም ዘርፎች የተሳካ ጉዞ በማድረግ ቃልን በተግባር እያስመሰከረ ነው ሲሉ የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ ተናገሩ፡፡ በብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ስብሰባ የተሰጡ አቅጣጫዎችን አስመልክቶ የፓርቲው ምክትል ፕሬዝዳንት እና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ በሰጡት ማብራሪያ፤ ብልፅግና ለኢትዮጵያ የሚመጥን ራዕይ በመያዝ በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ እየሰራ ያለ ፓርቲ…


