የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ ጥቅምት 18 ቀን፣ 2018 ዓ.ም፤ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጋር በመወያየት የመንግሥትን አቋም በማዳመጥ የድጋፍ ሞሽን ያጸድቃል::
ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀሥላሴ ለሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ ያደረጉትን የመክፈቻ ንግግር አስመልክቶ ከምክር ቤቱ አባላት በሚቀርቡ ጥያቄዎች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ምላሽና ማብራሪያ ይሰጣሉ፡፡


