የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ ጥቅምት 18 ቀን፣ 2018 ዓ.ም፤ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጋር በመወያየት የመንግሥትን አቋም በማዳመጥ የድጋፍ ሞሽን ያጸድቃል::

ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀሥላሴ ለሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ ያደረጉትን የመክፈቻ ንግግር አስመልክቶ ከምክር ቤቱ አባላት በሚቀርቡ ጥያቄዎች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ምላሽና ማብራሪያ ይሰጣሉ፡፡

Read More

የምስራቅ ኢትዮጵያ ጥምር የፀጥታ ሀይል ባካሄደው የጋራ ስምሪት እና በወሰደው ጠንካራ እርምጃ የሽብርተኛው የሸኔ ቡድን አባላትን በመደምሰስ እና በመማረክ ቡድኑ ይንቀሳቀስባቸው የነበሩ አካባቢዎችን ነፃ በማውጣት ወደ አስተማማኝ ሰላም መመለስ መቻሉ ተገለፀ።

በዛሬው ዕለት የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ፤ የምስራቅ ኢትዮጵያ ጥምር የጸጥታ ሀይልን በመወከል በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የምስራቅ ኢትዮጵያ ጥምር የፀጥታ ሀይል ባካሄደው የጋራ ስምሪት እና በወሰደው ጠንካራ እርምጃ 43 የጠላት ሀይል መደምሰሳቸውን የገለፁ ሲሆን “ጃል ሐረርጌ” የተሰኘው የቡድኑ መሪ ከተደመሰሱት መሀከል መኖሩን እና ጃል ቦባሳ የተሰኘ የቡድኑ ምክትል መሪ ደግሞ በውጊያ…

Read More