አርሶ አደሩን ከተረጂነት ለማላቀቅ የሚከናወኑ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገለጸ::

14 ሚሊየን የሚገመት የስራ ቦታ ደህንነት መጠበቂያና የውሃ መሳቢያ ፓንፕ በልማታዊ ሴፍቲኔት መረሃ ግብር ድጋፍ ተደርጓል፡፡ በመረሀ -ግብሩ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር በአስተዳደሩ ለገጠር ልማት ትኩረት በመስጠት በገጠር ምርታማ ሴፍቲኔት ፕሮግራም የልመናና የተረጂነት አስተሳሰብ በመቀየር በቤተሰብ ደረጃ በምግብ እራስን ለመቻል የሚያስችሉ ስዎችን ጨምሮ እንደ አገር የተቀመጡ የልማት ኢኒሺቲቮች ግብ እንዲመቱ እየተሰራ እንደሚገኝ ገልፀዋል፡፡…

Read More