” ኢትዮጲያን ወደ ተምሳሌት ሀገር ” በሚል መሪ ሀሳብ የብልፅግና ፓርቲ የ 7 ኛው ጠቅላላ ምርጫ ማኒፌስቶ እና ምርጫ ምልክት ይፋ ማድረጊያ መርሀ-ግብር በድሬዳዋ አስተዳደር በአሁን ሰአት እየተካሄደ ይገኛል።

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም በመርሀ-ግብሩ ላይ ያሉትን አጠቃላይ መረጃዎች ወደ እናንተ የምናደርስም ይሆናል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *