የድሬዳዋ የኮሪደር ልማት ለከተማዋ ውብ ገፅታን ከማላበሱ ባሻገር ለከተማ ግብርና እና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ በር ከፍቷል

በአስተዳደሩ በጥራትና በፍጥነት እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደር ልማት ስራ ከውበት በዘለለ ለምግብነት የሚውሉ ተክሎችንና ፍራፍሬዎችን በማካተት የከተማ ግብርናን በስፋት እየተገበረ ይገኛል። በዚህም በለንበርዋን አካባቢ በተከናወነውና በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በተመረቀው የኮሪደር ልማት ስራ ውስጥ በከተማ ግብርና ብርትኳን፣ ፓፓዬ፣ ሙዝ ፣ ቡናና ሎሚ ምርቶችን ማልማት ተችሏል። በዚህም የከተማው ወጣቶች በአረንጓዴ ልማት፣ በጥበቃና በእንክብካቤ ሥራዎች ላይ…

Read More

ሰኔ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በደረሰው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ሳቢያ የተጎዱ ወገኖችን በመደገፍና አካባቢውን መልሶ በማቋቋም ረገድ የድሬዳዋ አስተዳደር እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑ ተጠቁሟል።

​በስፍራው እየተገነባ የሚገኘው የዳንወዳግ የገበያ ማዕከል አክሲዮን ማህበር ሊቀመንበር ሀጂ መሀመድ አረጋ እንደገለጹት፤ የእሳት ቃጠሎ አደጋው ከደረሰበት ማግስት አንስቶ ከተጎጂዎችና ከመንግስት አካላት የተውጣጣ ኮሚቴ በማዋቀር በርካታ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ። ​በተለይም ነጋዴዎችንም ሆነ አካባቢውን መልሶ የማልማትና የግንባታ ሂደት ግልፅነት፣ ኃላፊነትና መናበብ በተሞላበት መልኩ እንዲመራ መደረጉን አስረድተዋል። ​በሀገር ውስጥና በውጭ ከሚገኙ ወገኖች የተገኘውን የገንዘብ ድጋፍ በተመለከተም፣ የተቋቋሙት…

Read More