ስነ-ምግባራዊና ቅንጅታዊ አሰራርን በማሳደግ የማህበረሰቡን እርካታ የሚጨምር አገልግሎት መስጠት እንደሚገባ ተጠቆመ::

የድሬዳዋ አስተዳደር ሥነ-ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በአስተዳደር ለሚገኙ ለሴክተር እና ትምህርት ተቋማት የሰው ሀብት ባለሞያዎች እና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች “ሙያዊ ስነ- ምግባር ለስነ-ምግባራዊ አገልግሎት አሠጣጥ እና ቅንጅታዊ አሰራር” በሚል ርዕሰ ስልጠና ሰቷል። በዚህም በስልጠና መድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ሥነ-ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ፌኑስ አብዱልጀባር ስልጠናው የስነ-ምግባር ብልሽቶችን ለመከላከል አቅም የሚፈጥር መሆኑን የተናገሩ ሲሆን፤…

Read More

ለሀገር በርካታ ውለታ የዋሉ አረጋውያን ወገኖች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማስቻል ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለፀ::

በድሬዳዋ አስተዳደር “ለአረጋውያን ደኅንነት እና መብቶች መጠበቅ ሁለንተናዊ ኃላፊነታችን እንወጣ” በሚል መሪ ቃል በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ35ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ34ኛ ጊዜ ዓለም አቀፍ የአረጋውያን ቀን የማጠቃለያ መርሃ-ግብር ተካሂዷል። በዚህም በመርሃ-ግብሩ የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የሴቶች ዘርፍ ኃላፊ ወ/ሮ ፍሪ ጥበቡ ለበዓሉ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን በማስተላለፍ፤ አረጋውያን የሀገር ባለውለታ ለትውልድ አርዕያ የሚሆኑ በርካታ…

Read More

በመሰረታዊ የሰብዓዊ መብት ጽንሰ ሃሳብ ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ::

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ በመሰረታዊ የሰብዓዊ መብት ጽንሰ ሃሳብ ዙሪያ ለባለድርሻ አካላት የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጥቷል። ስልጠናው በዋናነት ዜጎች በተፈጥሮ የተሰጣቸውን ጸጋ ሰብአዊ መብቶቻቸውን እንዲያውቁ እና ሰብዓዊ ክብር ማክበርና መጠበቅ ለሰው ልጆች ሁለንተናዊ እድገትና ብልጽግና መሰረት ዜጎች እምቅ ኃይላቸውን ለመጠቀም የሚያስችላቸው ንቁ፣ ደስተኛና ውጤታማ ሕብረተሰብ ለመፍጠር ዓላማ ያደረገ ስልጠና መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ የክትትል…

Read More

በክቡር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር አንዲሁም በምክትል ከንቲባ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ የተመራው የአስተዳደሩ ከፍተኛና መካከለኛ አመራር በትላንትናው ውሎ የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት መጎብኝቱን አስቃኝተናችሗል።

በሁለተኛው ቀን ውሎ በክቡር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የተመራው ልዑክ ወደ ጅማ ሲያቀና በምክትል ከንቲባ ክቡር ሀርቢ ቡህ የተመራው ከአስተዳደሩ ከአራቱም የገጠር ክላስተር የተውጣጣ ልዑክ ወደ ማእከላዊ ኢትዮጵያዊ ስልጤ ዞን ሁልባራግ ወረዳ የገጠር ኮሪደር ልማትን እንዲሁም የሌማት ቱሩፋትን የተመለከቱ ስራዎችን በመጎብኝት ላይ ይገኛል።

Read More

Jiilli Hooggantoota Bulchiinsaa Dirree Dhawaa Daawwannaa fi Muuxannoo hujilee misooma gara garaa qoodachuuf imale daawwannaan ittifufeeti jira.

Jiilli Hooggantoota Bulchiinsaa kan muuxannoo Guyyoota Lamaaf Imalaa jiru keessaa Green Kantiibaa obboo Kadir juhaariin duurfamu gara jimmaa kan imale yok tahuu Gareen Itti-Aanaa Kantiibaa Obbo Harbii Buuhiin duurfamu ammoo gara Waraabee imaluun hujilee Misooma Kooridara Baadiyaa Ganda Moodeela kan Naannoo Jiddugaleessaatti Godina Addaa Silxeetti gaggeesssaati jira.

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር አንዲሁም በምክትል ከንቲባ ክቡር ሀርቢ ቡህ የተመራው የአስተዳደሩ ከፍተኛና መካከለኛ አመራር በትላንትናው ውሎ የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት መጎብኝቱን አስቃኝተናችሗል።

በሁለተኛው ቀን ውሎ በክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የተመራው ልዑክ ወደ ጅማ በማቅናት የተለያዩ የልማት ተመኩሮዎችን በመጎብኘት ላይ ይገኛል።

Read More

“የመጣውን ሁሉ ስንከተል ኋላ ቀርተናል፤ ይህ በመደመር መንግሥት ይቀየራል” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ቴክኖሎጂ የተለዋዋጩ ምኅዳር ዘዋሪ በሆነበት በዚህ ወቅት ኢትዮጵያ ብሎም አፍሪካ በቂ የሚባል የተጠቃሚነት ድርሻን አላገኙም። ለዘመናት የተላመዱት የተቀባይነት ሚና በራስ ያለመቆምን የሚያለማምድ እና ሉዓላዊነትን የሚጎዳ ነው። በቴክኖሎጂ ውድድር ይህን ዕሳቤ ማራመድ እና ከሌሎች የተገዛ ሲስተም ተቀባይ ብቻ መሆን አዋጭ አለመሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገልጸዋል። ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ በዚህ ዕሳቤ እንደተጀመረ የገለጹት ጠቅላይ…

Read More

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫን አስመልክቶ ከፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ጋር ተወያየ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ረቂቅ የጊዜ ሠሌዳን ጥቅምት 10 ቀን 2018 ዓ.ም. ባስተዋወቀበት ወቅት ከፖለቲካ ፓርቲዎች ከተነሡት ጥያቄዎች ውስጥ “የዕጩዎች የድጋፍ ፊርማ ማቅረብ ይቅር/ይታገድ” የሚለውና “ከገዢው ፓርቲ ጋር መወያየት እንፈልጋለን” የሚሉት በዋነኛነት ይጠቀሳሉ። ቦርዱ ከፓርቲዎች የተነሡት ጥያቄዎች መልስ ሊያገኙ በሚችሉበት አግባብ ሲሠራ የቆየ ሲሆን፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ኅዳር 25 ቀን 2018…

Read More