በድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር አንዲሁም በምክትል ከንቲባ ክቡር ሀርቢ ቡህ የተመራው የአስተዳደሩ ከፍተኛና መካከለኛ አመራር በትላንትናው ውሎ የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት መጎብኝቱን አስቃኝተናችሗል።

በሁለተኛው ቀን ውሎ በክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የተመራው ልዑክ ወደ ጅማ በማቅናት የተለያዩ የልማት ተመኩሮዎችን በመጎብኘት ላይ ይገኛል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *