በክቡር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር አንዲሁም በምክትል ከንቲባ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ የተመራው የአስተዳደሩ ከፍተኛና መካከለኛ አመራር በትላንትናው ውሎ የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት መጎብኝቱን አስቃኝተናችሗል።

በሁለተኛው ቀን ውሎ በክቡር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የተመራው ልዑክ ወደ ጅማ ሲያቀና በምክትል ከንቲባ ክቡር ሀርቢ ቡህ የተመራው ከአስተዳደሩ ከአራቱም የገጠር ክላስተር የተውጣጣ ልዑክ ወደ ማእከላዊ ኢትዮጵያዊ ስልጤ ዞን ሁልባራግ ወረዳ የገጠር ኮሪደር ልማትን እንዲሁም የሌማት ቱሩፋትን የተመለከቱ ስራዎችን በመጎብኝት ላይ ይገኛል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *