ወጣቱ የአመለካከት ለውጥ በማምጣት የተሰጠውን ሀገራዊ ተልእኮ ለመወጣት የይቻላል መንፈስ እንዲኖረው ጥሪ ቀረበ፡፡

    የድሬዳዋ አስተዳደርና የሀረሪ ክልል ወጣቶችና እስፖርት ኮሙሽን  ከፌደራል ሴቶች ህፃናት ወጣቶች ሚኒስተር  ጋር በመተባበር ለአስተዳደሩና  ለሀረሪ  ክልል ወጣቶች  የህይወት ክህሎት ስልጠና ተሰጠ፡፡        የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሙሽን ኮሙሽነር አና  ዑመር በስልጠናው መክፈቻ ባስተላለፉት መልዕክት ወጣቶች የሚታየውን አንፃራዊ ሠላምና ለማስቀጠል  በመረጋጋትና ከስሜታዊነት በመፅዳት ምክናታዊ አስተሳሰብን በመያዝ የተሻለ ሀሳብን በመደገፍ የሀሳብ ልህቅናን የበላይነት የምታፀባሩቁበት ሁኔታ…

    Read More

      የበደልነውን እና ያስከፋነውን ህብረተሰብ ለመካስ ቃላችንን አድሰናል ፡፡ የድሬደዋ ፖሊሶች በጅግጅጋ የመጀመሪያው ዙር የተሀድሶ ስልጠና ተመራቂዎች፡፡

      ግንቦት 7/2011 ጀምሮ ለ1 ወር በጅግጅጋ ከተማ የተሀድሶ ስልጠና የወሰዱ 607 የአስተዳደሩ ፖሊስ አባላት ተመረቁ ፡፡       በምረቃ ስነ -ስርአት ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የአስተዳደሩ ምክትል ከኒትባና የንግድ ኢንዱሱትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ  ከድር ጆሀር እንደተናገት የወሰዳችሁትን ስልጠና ወደ ተግባር በመለወጥ ባለፉት ጥቂት ወራት በአስተዳደሩ በተከሰተው ውከት የበደላችሁትንና ያስቀየማችውትን ህዝብ ውጤታማ ፖሊሳዊ አገልግሎት በመካስ…

      Read More

        ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማስቻል ለዳያስፖራ አስፈፃሚ ባለሞያዎች ስልጠና ተሰጠ

             በውጪ ሀገር ቆይታ ግዜያቸው ሀብትና ንብረት ያፈሩ ዜጎቻችንን ወደ ሀገር ቤት ተመልሰው ኢንቨስት በማድረግ እራሳቸውን፣ ሀገራቸውንና ህዝባቸውን እንዲጠቅሙ ለማድረግ መንግስት በርካታ ጥረቶችን በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡       እንደ ድሬድዋ የዳያስፖራውን ፍሰት ለመጨመርና ልማታዊ ተሳትፎውን ለማሳደግ በርካታ ጥረቶች እየተደረጉ ቢሆንም ፖሊሲውን በሚገባ ከመተግበርና የላቀ ውጤት ከማስመዝገብ አንጻር ገና ብዙ መሰራት እንዳለበት ይታመናል፡፡ ከዚህ አንጻር በአሁኑ…

        Read More

          ለተፈናቃዮች 10.5 ሚሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዷል

          ከሰኔ 7 እስከ 21 ድረስ በአስተዳደራችን ድሬዳዋ በሀገሪቱ የተለያዩ ክልሎች ላይ ለተፈናቀሉ ዜጎች ማቋቋሚያ የሚውል 10.5 ሚሊዮን ብር ከነዋሪው ህብረተሰብ ለማሰባሰብ የገቢ ማሰባሰቢያ ቴሌቶን ለማዘጋጀት ማቀዱን የድሬዳዋ አስተዳደር ቀይ መስቀል ማህበር አስታወቀ፡፡        ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በአገራችን በተከሰተ ጊዜያዊ ግጭት ሳቢያ ከ3 ሚሊየን በላይ ኢትዮጲያውያን ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያ ውስጥ ይገኛሉ፡፡ ቤት ንብረታቸውን…

          Read More

            “ህፃናትን ለዕኩይ ተግባር መጠቀሚያ ማድረግ አይገባም” አቶ ከድር ጁሀር የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ

            የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶችና ህጻናት ጉዳዮች ቢሮ “ሰብዓዊነትና የላቀ ትኩረት ለህጻናት ደህንነት” በሚል መሪ ቃል የአፍሪካ ህጻናት ቀንን አክብሯል፡፡      በአፍሪካ ለ29ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ28ኛ ጊዜ በሚከበረው የአፍሪካ ህፃናት ቀን ፕሮግራም ላይ በክብር እንግድነት ተገኝተው ለህፃናቱ መልዕክት ያስተላለፉት የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ከድር ጁሀር እንደተናገሩት ህፃናትን ለዕኩይ ተግባር መጠቀሚያ ማድረግ እንደማይገባ…

            Read More

              ልማትና እድገትን ለማረጋገጥ የአስተዳደሩ ግብር ከፋዮች ታክስንና ግብርን በወቅቱ በመክፈል ሀገራዊ ግዴታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

              ድሬዳዋ ከተማ ወደ ቀድሞ እድገቷና ልማቷ ለመመለስ የነዋሪዎቿን የመልካም አስተዳደርና የልማት ጥያቄዎች በአግባቡ መመለስ በሚቻልበት ሀኔታዎች ዙሪያ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች እና ከፍተኛ ግብር ከፋዮች የተሳተፉበት የፓናል ውይይት ተካሂዷል፡፡ የፓናል ውይይቱም በአስተዳደሩ ተጀምሮ የነበረው የታክስ ንቅናቄ አካል ነው፡፡      ለፓናል ውይይቱ የመነሻ ፅሁፍ ያቀረቡት የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊሲ ጥናት ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ግርማ ተሰማ ባቀረቡት ሰነድም በአስረዳደር…

              Read More

                Dhalinyarada xaafada loo yaqaano isgooyska ama masqalaya ayaa soo diyaarisay qureec ay ugu talo galeen dadka kasoo baxay salaada ciida.

                Dhalintan oo iskuood isku xil qaaday ayaa waxaa ay qureec ku diyaariyeen wadada isgooyska ah ee looga kala goosho xafadaha mar maarsha, sabiyan iyo waliba xaafada gando tasfa ayaa waxaa ay ugu talo galeen umada muslimka ah ee xusaaya ciida ciidul fidriga.   Dhalinyaradan ayaa barnaamijkan qureec diyaarinta uga gol lahayd sidii loosii xoojin lahaa…

                Read More

                  የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ፈተናዎች ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለፀ ፈተናውን ያለምንም የፀጥታ ችግር ለመስጠት ዝግጅቱ ተጠናቅቋል፡፡ አዳዲስ የኩረጃ ዘዴዎችም ከወዲሁ ከሽፈዋል፡፡

                  በአገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠውን የ8ኛ፣ የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ እንዲሁም ክልላዊ ፈተናዎች ቅድመ ዝግጅት ስራዎች ማጠናቀቁን የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ት/ቢሮ ከድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽንና ከድሬዳዋ አስተዳደር መምህራን ማህበር ጋር በሰጡት የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንዳስታወቁት ያለፉት አመታት ተሞክሮዎችን በመውሰድ በዘንድሮው አመት ካለው ነባራዊ ሁኔታ ጋር የተመጣጠነ የጋራ እቅድ በማዘጋጀት…

                  Read More