Dirree Dhawaatti Guyyaan Odeefannoo Idil adunyaa 5ffaan marii paanaaliin kabajame

    Akka Idil-adunyaatti yeroo 5ffaaf fi akka Biyya teenya Itiyoophiyaatti yeroo 3ffaaf Guyyaan Odeefannoo Idil adunyaa Bara kanaa Fuulbanni 18 Bulchiinsa Dirree Dhawaatti marii paanaaliin kabajame. Sagantaa kabaja Guyyaan Odeefannoo Idil adunyaa kan marii paanaaliin kabajame kana Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Mootummaa Dirree Dhawaa fi Dhaabatni Abba-Gaar kan damee Dirree Dhawaa gamtaan kan qopheessan yoo ta’u Kurfii…

    Read More

      በጎነት ለወገን በሚል መሪ ቃል የድሬደዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሰራተኞችና አመራሮች መስከረም አስራ ስድስትን በተለያዩ የበጎ ስራ ተግባራት በመሰማራት እለቱን አስበው ውለዋል፡፡

      በዚሁ እለትም ሰራተኞቹ የችግኝ መንከባከብ ለተቸገሩ ህፃናት የትምህርት መሳርያ ድጋፍ በማድረግና የህፃናት መንከባከቢያን በመጎብኘት እንዲሁም የደም ልገሳ መርሀግብር በማከናወን አሳልፈዋል፡፡ የድሬደዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቂያስ ታፈሰ በወቅቱ እንደ ተናገሩት ተቋማት ከሚያከናውኑት የእለት ተእለት ተግባራት በተጓዳኝ በመሰል ማህበረሰብ ተኮር የበጎ አድራጎትና የማህበራዊ አገልግሎት ተግባራት በመሰማራት ለወገን አለኝታነታቸውን ማሳየት ይጠበቅባቸዋል ብለዋል፡፡ እኛም እንደተቋም…

      Read More

        የድሬደዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ከአስተዳደሩ ግምታቸው 40 ሚሊየን ብር የሚጠጋ 20 ተሽከርካሪዎችን ተረከበ::

        ኮሚሽኑ ተሽከርካሪዎቹ በከተማዋ የህግ የበላይነትን ለማስከበር ለማደርገው እንቅስቃሴ ከፍተኛ እገዛ አላቸው ብሏል፡፡ በርክክብ ስነስረአቱ ላይ የአስተዳደሩ ከንቲባ አህመድ ቡህና ምክትል ከንቲባ ከድር ጁሀር እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡ በስነስረአቱ ለይ እንደተናገሩት ኮሚሽኑ ለረጅም አመታት በተሽከርካሪ እጥረት ሲቸገር መቆየቱን አስታውሰው አስተዳደሩም ይህን ከፍተት ለመሸፈን በተለያዩ ወቅቶች ድጋፎችን ሲያደርግ ቆይቷል ብለዋል፡፡ በእለቱ ያደረግነው ድጋፍም የነበረውን ችግር ቀርፎ…

        Read More

          የመስቀል ደመራ በዓል ኮሮና ቫይረስን ታሳቢ ባደረገ መንገድ በድምቀት እንደሚከበር ተገለፀ::

          የመስቀል ደመራ በዓል ኮሮና ቫይረስን ታሳቢ ባደረገ መንገድ በድምቀት እንደሚከበር ተገለፀ ህዝበ ክርስቲያኑ በአሉን ሲያከብር የተቸገሩ ወገኖችን በማስታወስ ሊሆን ይገባል ተብሏል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የድሬደዋ ሐገረ ስብከት ስራ አስኪሃጅ ሊቀትጉሃን ማቲያስ በቀለ በሰጡት መግለጫ የደመራ በአል በተለመደው ሃይማኖታዊ ስርዓት እንደሚከበር ገልፀዋል። በዓሉ በርካታ ምዕመን አንደማሳተፉ ኮሮናን ታሳቢ ያደረገ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሊቀ ትጉሃን አሳስበዋል።አያይዘውም ይህ…

          Read More