በድሬደዋ አስተዳደር በ2013 በጀት አመት የመንግስታዊ ስራን ያቀላጥፋሉ የማህበረሰቡን የመልካም አስተዳደር ጥያቄን ይመልሳሉ የተባሉ ከ214ሚሊየን ብር በላይ የወጣባቸው የግንባታና ግዠ ፕሮጀክቶች ለምረቃ በቁ፡፡

    በድሬደዋ አስተዳደር በተለያዩ ወቅቶች የህዝቡን የመሰረተ ልማት ፍላጎት ይመልሳሉ የወጣቱን የስራ አጥነት ችግር ይቀርፋሉ ተብለው በመንግስትና የአለም ባንክ ትብብር የተገነቡ የግንባታ ፕሮጀክቶችና የመንግስታዊ ስራውን በማቀላጠፍ የማህበረሰቡን ጥያቄ ለመፍታት አጋዥ የሆኑ ተሸከርካሪዎችና ቁሳቁሶች ግዣቸውና ግንባታቸው ተጠናቀው ለምረቃ በቅተዋል፡፡ በስነስረአቱ ላይ የተገኙት የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ከድር ጁኃር በወቅቱ እንደተናገሩት በአስተዳደሩ ባለፉት…

    Read More

      በአስተዳደሩ በ2012 በጀት ዓመት ስራቸው የተጠናቀቁ የካፒታል ልማት ፕሮጀክቶች የምረቃ ስነስርዓት እየተካሄደ ይገኛል።

      በዛሬው እለት ከሚመረቁት ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የሆነው ለተለያዩ የመንግስት ስራ የሚውሉ 40ፒክአኘ መኪናዎች ፣2 የእሳት አደጋ መኪናዎች ፣ 2የውሀ መጓጓዥ ቦቴዎች ፣10 የደረቅ ቆሻሻ መኪኖች 4 የስጋ ማመላለሻ መኪኖች ሲሆኑ መኪኖቹ ከ148ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሆነባቸው ናቸው። በስነስርአቱ በአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተመርቀዋል። በዛሬው እለት የሚመረቁ የግንባታ ስራዎችን በቀጣይ መረጃዎችን እናደርሳለን።

      Read More